- Details
የዩኒቨርሲቲው ካውንስል መስከረም 20/2013 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የ2013 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ ላይ ውይይት በማድረግ አፅድቋል፡፡ ለዕቅዱ ማስፈጸሚያ ለመደበኛ እና ለካፒታል በድምሩ ብር 1,594,367,000 ተመድቧል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
ለድህረ ምረቃ አዲስ አመልካቾች በሙሉ
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድህረ ምረቃ ት/ቤት ለ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በመደበኛ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን እየመዘገባ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ትናንት በወጣው የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ በ25/01/13 ዓ/ም ሊሰጥ የነበረው የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና በአመልካቾች ጥያቄ መሠረት ለ30/01/13 ዓ/ም የተዛወረ መሆኑን እየገለፅን ተፈታኞች በተጠቀሰው ቀን ከጥዋቱ 02፡30 ጀምሮ በየተመደባችሁበት የመፈተኛ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድህረ ምረቃ ት/ቤት ለ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በመደበኛ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን እየመዘገባ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ የምዝገባ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ባሳወቅነው ማስታወቂያ የመግቢያ ፈተና ጊዜ ወደ ፊት እንደሚገለፅ የተነገረ ሲሆን በዚሁ መሠረት ለሁሉም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው በድህረ ምረቃ ት/ቤት ሕንፃ መስከረም 25/2013 ዓ/ም ከሰዓት ከ08፡00 ጀምሮ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
- Details
UIL & TT Executive Director has planned to undertake the transfer of new technologies and/or adopts the already existing ones to industries/community in 2013 E.C fiscal year.
In line with this, if you have any problem solving idea or technology to be conveyed to our society/industry, submit your proposal until 15 October 2020 to:
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ለዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንት ከዩኒቨርሲቲው መምህራን መካከል አወዳድሮ ለመመደብ ይፈልጋል፡፡
የአመልካቾች ትምህርት ደረጃ ሁለተኛ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ሆኖ ከማመልከቻቸው ጋር ቀጥሎ የተዘረዘሩ ማስረጃዎችን በማያያዝ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንትነት ውድድር የወጣ የውስጥ ማስታወቂያ