- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ የዩኒቨርሲቲውን አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንት ከዩኒቨርሲቲው መምህራን መካከል አወዳድሮ ለመመደብ ይፈልጋል፡፡ አመልካቾች የትምህርት ደረጃቸው 2ኛ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ሆኖ ከማመልከቻቸው ጋር ቀጥሎ የተዘረዘሩ ማስረጃዎችን በማያያዝ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
Read more: አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንትነት ውድድር በድጋሚ የወጣ የውስጥ ማስታወቂያ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ የዩኒቨርሲቲውን ምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝደንት ከዩኒቨርሲቲው መምህራን መካከል አወዳድሮ ለመመደብ ይፈልጋል፡፡ አመልካቾች የትምህርት ደረጃቸው 2ኛ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ሆኖ ከማመልከቻቸው ጋር ቀጥሎ የተዘረዘሩ ማስረጃዎችን በማያያዝ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
Read more: ምርምርና ማኅ/አገልግሎት ምክትል ፕሬዝደንትነት ውድድር የወጣ የውስጥ ማስታወቂያ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት የምርምርና ማኅበረሰብ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት ጋር በመተባበር ከሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ፣ ከጤና ሳይንስ እና ከማኅበራዊ ሳይንስ ኮሌጆች የተወጣጡ መምህራን ባቀረቡት የምርምር ንደፈ ሃሳብ ላይ ኅዳር 04/2013 ዓ/ም ግምገማ አካሂዷል፡፡
Read more: የሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት የምርምር ንድፈ ሃሳብ ግምገማ አካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ IUC ፕሮጀክት ‹‹በደቡብ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ በዓባያና ጫሞ ተፋሰስ የመሬት መራቆትን መቀነስ ለዘላቂ የመሬት አጠቃቀም›› በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 20/ 2013 ዓ/ም ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ዓውደ ጥናት አካሂዷል፡፡
- Details
ዩኒቨርሲቲው በሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን ላይ ሕግ የማስከበር እርምጃ እየወሰደ ለሚገኘው የሀገር መከለከያ ሠራዊት ከተቋሙ የ3 ሚሊየን ብር፣ ከመምህራንና የአስተዳደር ኃላፊዎች ከደመወዛቸው 50 በመቶ እና ከአስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁ ከደመወዛቸው 30 በመቶ ድጋፍ እንዲደረግ ወስኗል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ