
- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግዢና ንብረት አስተዳደር እና የፋይናንስና በጀት አስተዳደር ባለሙያዎች እንዲሁም ለማኔጂንግ ዳይሬክተሮች በግዢ ዕቅድ፣ በግዢ መርሆዎች፣ በግዢ አፈፃፀም አቤቱታ አቀራረብ፣ በጨረታ ሰነድ ዝግጅትና የውል አስተዳደር እና በንብረት አስተዳደር ዕርሰ ጉዳዮች ላይ ከመጋቢት 08-09/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በክላስተሩ የሚገኙ ቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት ቀጠናዊ ትስስር ፎረም በዳሰሳ ጥናት የተገኙ ውጤቶች፣ የፎረሙ የ2013 ዓ/ም አፈፃፀም ክለሳና የ2014 ዓ/ም ዕቅድ ላይ የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት የካቲት 26/2014 ዓ.ም በጊዶሌ ከተማ ውይይት አካሂዷል፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በክላስተሩ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት የጋራ ፎረም ውይይት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከደራሼ ወረዳ ፕላንና ልማት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በወረዳው ለሚገኙ እንዲሁም ከቡርጂና አሌ ልዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ 22 የፕላን መምሪያ እና የግብርናና ገጠር ልማት ሠራተኞች ከመጋቢት 8-10/2014 ዓ/ም ለሦስት ቀናት በGIS ሶፍትዌር ዙሪያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለፕላን መምሪያ እና ለግብርናና ገጠር ልማት ሠራተኞች በ‹‹GIS›› ሶፍዌር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሰቲ የምር/ማኅ/አገ/ም/ፕ/ጽ/ቤት ከ‹‹አገልግል የተፈጥሮ ልማትና ጥበቃ የበጎ አድራጎት ማኅበር›› ጋር በመተባበር ‹‹ወጣትነት፣ ህልምና ሀገራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ከመጋቢት 5-6/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹ወጣትነት፣ ህልምና ሀገራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተዘጋጀ

- Details
የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ ግብርና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበር ከማዕከሉ ለተወጣጡ የምርምር ባለሙያዎች ከየካቲት 30 - መጋቢት 03/2014 ዓ/ም የሚትዎሮሎጂ መረጃ ትንተናና ቪዢዋላይዜሽን (Meteorological Data Analysis & Visualization) ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለግብርና ምርምር ባለሙያዎች የሚትዎሮሎጂ መረጃ ትንተናና ቪዢዋላይዜሽን ሥልጠና ተሰጠ