- Details
የዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ ከጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ጋር በመሆን ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ ቀን ‹‹Progressing GIS›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 9/2013 ዓ/ም በፓናል ውይይት አክብሯል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ (GIS) ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረ
- Details
ማክሰኞ ኅዳር 08/2013 ዓ/ም ከቀኑ 5:30 ጀምሮ “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል በአገር ደረጃ እንዲካሄድ ለቀረበው አገራዊ ጥሪ መላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በየካምፓሱና በያለበት በመቆም ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያለውን አጋርነት በተግባር አረጋግጧል፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት አጋርነቱን አረጋገጠ
- Details
2ኛ ዙር የደምባ ተፋሰስ አፈር መሸርሸር ቅነሳና የሸክላ ሠሪዎችን ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ማሻሻል ላይ ያተኮረ የምርምር ፕሮጀክት አጀማመር ውይይት በጋሞ ዞን ዲታ ወረዳ ጥቅምት 21/2013 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡
Read more: በዲታ ወረዳ የአፈር መሸርሸርን ለመከላከልና የሸክላ ሠሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ያለመ ፕሮጀክት ተጀመረ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ኬሚስትሪ ቤተ-ሙከራ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዱ የንጽህና መጠበቂያዎች አመራረት ሂደትን አስመልክቶ ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም ጉብኝት አካሂደዋል፡፡
- Details
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መመሪያ መሠረት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአማካሪ ምክር ቤት ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም ተቋቁሟል፡፡