- Details
የሳውላ ካምፓስ ዲን የነበሩት አቶ ገ/መድኅን ጫሜኖ በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ሆነው በዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ቦርድ ተሹመዋል፡፡ በአዲሱ መዋቅር መሠረት ካምፓሱ የአካዳሚክና አስተዳደር ጉዳዮች ዳይሬክተሮች ይኖሩታል፡፡
Read more: አቶ ገ/መድኅን ጫሜኖ በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ
- Details
አዲሱን የሠራተኞች የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የደመወዝ ስኬል አፈጻጸም መመሪያን በጥቅምት ወር ተግባራዊ ለማድረግ እየሠራ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ገለፀ፡፡
የዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር ወ/ሮ ከአምላክነሽ ደሳለኝ እንደገለፁት አጠቃላይ የድልድል ሥራው ከመሠራቱ አስቀድሞ በአፈፃፀም መመሪያው ዙሪያ በስፋት ለሠራተኞች ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ በዳይሬክቶሬቱ ባለሙያዎች እንዲሁም ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከፍተኛ ባለሙያዎችን በመጋበዝ የተፈጠሩ ብዥታዎችን የማጥራት ሥራ መሠራቱን አስታውሰዋል፡፡ በአፈጻጸም መመሪያው መሠረትም የደልዳይና የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎች ተዋቅረው እንደነበርም ገልፀዋል፡፡
Read more: አዲሱ የሠራተኞች የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የደመወዝ ስኬል አፈጻጸም መመሪያ ጥቅምት ላይ ተግባራዊ ይደረጋል
- Details
Leading officials and entire university community, AMU President, Dr Damtew Darza, congratulated Prime Minister, Dr Abiy Ahmed, for winning The 2019 Noble Peace Prize for phenomenal efforts in ending hostility with bitter foe Eritrea in a short span of assuming his office. He said, we are proud of him and certainly strive hard to play constructive role in ensuring overall development of Ethiopia.
Read more: AMU community rejoices in Dr Abiy Ahmed’s Noble Prize victory
- Details
Strategic Planning, Implementation and Evaluation Directorate (SPIED) is an eye and ear of the university that periodically monitors and evaluates Annual Plan against the set targets across all sectors. Its quarterly analysis and remedial suggested measures pave way for reforms and corresponding study of fiscal cycle involving institutional activities serve as a beacon to brace up for future challenges; following report deals with its overall strategic protocol.
Read more: Peaceful teaching-learning process is AMU’s USP: Asfaw
- Details
‹‹ለሠላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት መስፈን የበኩላችንን ድርሻ እንወጣለን›› በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው መምህራንና የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች አገራዊ የማኅበረሰብ ውይይት መስከረም 14 ተካሂዷል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
Read more: የ2012 ዓ/ም አገራዊ የከፍተኛ ጥምህርት ተቋማት ውይይት በዩኒቨርሲቲው ተካሄደ