- Details
Arba Minch University inked agreement with Ethiopian branch of New York-based World Trade and Investment Network (WTIN) that’s assures multiple corresponding benefits for the university. This 5-year pact was signed by University President, Dr Damtew Darza and WTIN Country Director, Mr Tewodros Afrisson, at former’s office on 28th November, 2019..Click here to see the pictures
Read more: Arba Minch University ties up with WTIN; slew of benefits to follow
- Details
AMU officials headed by President, Dr Damtew Darza, today held a formal discussion with Netherlands based Maastricht School of Management’s senior project consultant, Mr Huub Mudde, to formalize nitty-gritty and thrash out modalities pertaining to big-ticket project funded by Dutch Government called, ‘Bright Future in Agriculture South: Quality and Employability of Ethiopian ATVET graduates in horticulture’ to be shortly signed between both partners.Click here to see the pictures
Read more: AMU likely to sign big-ticket project worth € 1.7 Million with MSM
- Details
የጫሞ ሐይቅ ዋነኛ ተፋሰስ በሆነው የኤልጎ ተፋሰስ ላይ የአፈር መሸርሸር መጠንን ለማወቅ ሲከናወን የነበረው የምርምር ፕሮጀክት ውጤት ይፋ ሆኗል፡፡ በጥናቱ መሠረት ከኤልጎ ተፋሰስ ብቻ በየዓመቱ 3.3 ሚሊየን ቶን ደለል አፈር እየተሸረሸረ ወደ ጫሞ ሐይቅ እንደሚገባ ተረጋግጧል፡፡ የደለል መጠኑ ሌሎች የሐይቁ ዋነኛ ተፋሰስ የሆኑትን ኩልፎና ሲሌ ተፋሰሶችን አያካትትም፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
Read more: ከኤልጎ ተፋሰስ ብቻ በየዓመቱ 3.3 ሚሊየን ቶን ደለል አፈር ወደ ጫሞ ሐይቅ እንደሚገባ በጥናት ተረጋገጠ
- Details
የስነ-ትምህርትና ስነ-ባህርይ ሣይንስ ትምህርት ቤት በዩኒቨርሲቲው በ2012 ዓ/ም አዲስ ለተቀጠሩ 40 መምህራን ከኅዳር 1-5/2012 ዓ/ም ድረስ የማስተማር ክሂሎት ስልጠና ሰጥቷል፡፡
የትምህርት ቤቱ ዲን አቶ አንለይ ብርሃኑ እንደገለፁት የስልጠናው ዓላማ መምህራን ወደ ሥራው ዓለም በሚገቡበት ወቅት የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለመቅረፍ እንዲሁም አቅማቸው ጎልብቶ የመማር ማስተማሩን ሂደት በአግባቡ እንዲወጡ ለማድረግ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ መምህራኑ ከስልጠናው በተጨማሪ አጋዥ መጽሐፎችን በማንበብና የተሻሉ ልምዶችን በመውሰድ የማስተማር ክሂሎታቸውን አዳብረው የተማሪዎችንና የራሳቸውን ውጤታማነት ለማረጋገጥ በሙሉ አቅም እንዲሠሩ አሳስበዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
- Details
የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሐምሌ 3/2011 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት ለደረጃው ካመለከቱ መምህራን መካከል መስፈርቱን ላሟሉ 3 ነባር መምህራን የተባባሪ ፕሮፈሰርነት ማዕረግ የሰጠ ሲሆን በተመሳሳይም ጥቅምት 20/2012 ዓ/ም በተደረገው ውይይት 4 ነባር መምህራን የተባባሪ ፕሮፈሰርነት ማዕረግ እንዲያገኙ ሴኔቱ ወስኗል፡፡