- Details
Arba Minch University’s College of Medicine and Health Sciences will be rolling out its 6th batch of 140 Doctors of Medicine in a graduation ceremony to be held at New Auditorium, Main Campus, on 21st December, 2019, from 8.30 am onwards. Click here to see pictures
Read more: 6th batch of Doctors of Medicine graduation on 21st December
- Details
ዩኒቨርሲቲው 6ኛውን ዙር የሕክምና ዶክተሮችን ታኅሣሥ 11/2012 ዓ/ም በዋናው ግቢ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ያስመርቃል፡፡
በዕለቱ 140 የሕክምና ዶክተሮችን የሚያስመርቅ ሲሆን ከእነዚህም መካከል 37ቱ ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥና የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ይናገር ደሴ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች ይገኙበታል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
- Details
Institutional Enhancement Directorate Director, Dr Tesfaye Habtemariam, Principle Investigator of Grand Project - ‘Improving Quality of Teaching English Language through ICT tools,’ sharing progress of his ongoing endeavor, informed, in the 1st phase of survey, 30 teachers from three schools were found lacking ICT skills, that drove them to devise training for these individuals to acquire needed skills.
Read more: Project on use of ICT tools: Training, integration in the offing
- Details
በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሲቪል ምኅንድስና ፋካልቲ በሥሩ ለሚገኙ መምህራንና ተማሪዎች ለኮንስትራክሸን ኢንዱስትሪ ጠቃሚ በሆኑ አዳዲስ ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከጥቅምት 22 - ኅዳር 20/2012 ዓ/ም ለ5 ተከታታይ ቅዳሜ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በሥልጠናው ላይ መምህራንን ጨምሮ ከ150 በላይ የቅድመ ምረቃና የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በወቅቱ ጉልህ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላትና ሠልጣኞች የምስክር ወረቀት ተበርክቷል፡፡ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ