- Details
Arba Minch University has signed 2-year big-ticket project, ‘Bright Future in Agriculture South: Quality and Employability of Ethiopian ATVET Graduates in Horticulture’ with Netherlands based Maastricht School of Management with a view of strengthening Agricultural Technical and Vocational Education Training Colleges (ATVETs) by developing curriculum, imparting skill trainings and boosting food security in region in coordination with AMU’s College of Agricultural Sciences.
Read more: AMU, MSM sign 2-year project - ‘Bright Future in Agriculture South’
- Details
የዩኒቨርሲቲው የ2012 ትምህርት ዘመን የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የካውንስል አባላት በተገኙበት ጥር 16/2012 ዓ/ም ተገምግሟል፡፡
ባለፉት 6 ወራት ውስጥ በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን ለመፈተሽ፣ ደካማና ጠንካራ ጎኖችን ለመለየት እና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ የውይይት መድረኩ የተዘጋጀ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ ገልፀዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
- Details
የዩኒቨርሲቲው ካውንስል ከሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በወረዱ አዳዲስ መመሪያዎችና የሥራ አቅጣጫዎች እንዲሁም በዘርፉ የቀጣይ 10 ዓመታት ዕቅድ ዙሪያ ጥር 5/20112 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡
ሠላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ማስፈንና ማዝለቅ፣ ዩኒቨርሲቲዎችን በመስክና በተልዕኮ መለየት፣ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የትምህርትና ሥልጠና ለውጥ ሥራዎች ትግበራና ቀጣይ ሥራዎች፣ ICTን ለመማር ማስተማር፣ ለምርምርና ለተቋም አስተዳደር ማዋልና ቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች እንዲሁም የሣይንስ፣ የምርምርና የማኅበረሰብ አገልግሎት ሪፎርም አተገባበር ውይይቱ ከተደረገባቸው ዓበይት ጉዳዮች መካካል ናቸው፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
Read more: ከሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በወረዱ አዳዲስ መመሪያዎችና የሥራ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
- Details
AMU has hosted 14th annual conference on ‘Role of Physics in Science Advancement and Innovative Technologies’ at New Auditorium, Main Campus, from 7th to 8th February, 2020. This conference is first of its kind for AMU and 14th in series for Ethiopian Physical Society that promotes physics as overarching science indispensable in its nature in creating scientific advancements and innovative technologies. Click here to see the pictures
Read more: AMU hosts 14th annual meet on ‘Physics in scientific advancement’
- Details
የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ከእንግሊዙ ኦክስፎርድ ብሩክስ /Oxford Brookes/ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመማር ማስተማር፣ በምርምርና በመምህራን ልማት ላይ በጋራ እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡ በዚህም መሠረት ከኦክስፎረድ ብሩክስ ዩኒቨርሲቲ የመጡ ተማሪዎችና ፕሮፌሰሮች ከዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ተማሪዎች ጋር የጋራ የመስክ ትምህርት እየተከታተሉ ይገኛሉ፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ከእንግሊዙ ኦክስፎርድ ብሩክስ (Oxford Brookes) ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ እየሠራ ነው