
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማት ማፍለቂያ ማዕከል ከኢትዮጵያ ሥራ ፈጠራ ልማት ማዕከል ጋር በመተባበር በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን ከጥቅምት 29 -ኅዳር 4/2014 ዓ/ም የሥራ ፈጠራ ክሂሎት የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን የሥራ ፈጠራ ክሂሎት የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህሪ ሳይንስ ት/ቤት ‹‹የትምህርት ምዘናና ግምገማ ሚና ለትምህርት ጥራት›› በሚል ርዕስ ለትምህርት አመራር አካላት ኅዳር 1/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የትምህርት ምዘናና ግምገማ ሚና ለትምህርት ጥራት›› በሚል ርዕስ ለትምህርት አመራር አካላት ሥልጠና ተሰጠ

- Details
አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከAMU-IUC ፕሮግራም ጋር በመተባበር ለአምስቱ ፋከልቲ ዲኖች፣ ኃላፊዎች፣ አስተባባሪዎችና መምህራን በፕሮጀክት ንድፈ-ሃሳብ ዋና ዓላማዎችና አዘገጃጀት ላይ ጥቅምት 24/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በፕሮጀክት ንድፈ-ሃሳብ አዘገጃጀት ላይ ሥልጠና ሰጠ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት የሚደረግበት ቀን ኅዳር 12/2014 ዓ.ም
Read more: በ2014 የትምህርት ዘመን ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

- Details
በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ (ዓባያ ካምፓስ) የተገነባው የአስተዳደርና የመምህራን ቢሮ ሕንፃ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ሌሎች ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በተገኙበት ጥቅምት 26/2014 ዓ/ም ተመርቋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በዓባያ ካምፓስ የተገነባው የአስተዳደርና የመምህራን ቢሮ ሕንፃ ተመርቆ ሥራ ጀመረ