
- Details
በማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ሶሲዮሎጂና ሶሻል አንትሮፖሎጂ ት/ክፍል በቅርቡ ለመክፈት በዝግጅት ላይ ያለውን የሶሻል አንትሮፖሎጂ የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም አስመልክቶ ሊያጋጥሙ በሚችሉ ተግዳሮቶች ዙሪያ ጀርመን ሀገር ከሚገኘው ጎቲንገን ዩኒቨርሲቲ ከመጡት ዶ/ር ክርስቲና ጋርበርት ጋር መጋቢት 02/2014 ዓ/ም ውይይት አድርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በቅርቡ የሚከፈተውን የሶሻል አንትሮፖሎጂ የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም አስመልክቶ ውይይት ተደረገ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ‹‹Quality of Leishmanisis Case Management in SNNPR›› በሚል ርዕስ ግማሽ ሚሊየን ብር የተመደበለት የዳሰሳ ጥናት ለማከናወን እየተዘጋጁ ሲሆን በጥናቱ ለሚሳተፉ መረጃ ሰብሳቢዎችና ሱፐርቫይዘሮች መጋቢት 01/2013 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹Quality of Leishmanisis Case Management in SNNPR›› በሚል ርዕስ ጥናት ሊካሄድ ነው