- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 የአረንጓዴ አሻራ ቀንን አስመልክቶ ለ2ኛ ጊዜ በስድስቱም የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶችና በቤሬ ተራራ ላይ ዛሬ ሰኔ 8/2012 ዓ/ም የችግኝ ተከላ አካሂዷል፡፡ምስሉን ለመመልክት ከዚህ ይጫኑ
Read more: 2ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
AMU in association with Gamo Zone and Town Administration has celebrated ‘47th World Environment Day’ by planting thousands of saplings across its campuses and along town’s main street leading to Konso on 5th June, 2020. The 2nd leg of ‘Green Legacy’ drive was carried on 15th June, 2020, at all identified AMU locations including Sawla Campus and Bere Mountain Watershed.Click here to see the pictures
Read more: Green Legacy: AMU, Gamo Zone, Town Administration plant seedlings
- Details
Catastrophic effects of Corona pandemic that has almost crippled every sphere of life world over also put the fate of AMU’s 2019-20 academic calendar in limbo. Its undergraduate students confined to homes will have to wait for graduation this year while post-graduate students tutored online will be graduated by this September end, informed Academic Affairs Vice President, Dr Yechale Kebede.
Read more: PG students to graduate; UG students have to wait: Dr Yechale
- Details
ወድ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም ደረጃዎች ተማሪዎች በያላችሁበት ሰላምታችን ይድረሳችሁ!
ራሳችሁንና ሌሎችን ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል እያደረጋችሁት ያለው ጥንቃቄ ምን ይመስላል? በአሁኑ ወቅት ለመላው የዓለም ማኅበረሰብ ከባድ ፈተና የሆነውን የኮቪድ-19 ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል እያንዳንዳችን ከህዝባችንና ከመንግሥት ጋር ተባብረን ከሠራን ፈጣሪ ያሻግረናል፡፡ ስለሆነም ሳትዘናጉ ሁልጊዜ ጥንቃቄ አድርጉ፤ ሌሎችንም ደግፉ፡፡
ከወረርሽኙ ራሳችሁን እየጠበቃችሁ በእያንዳንዱ ቀን ራሳችሁን ከትምህርት ዓለም ጋር ማገናኘትን አትዘንጉ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞንና ከአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመሆን በደቡብ ክልል 3ኛውን የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማዕከል በዛሬው ዕለት የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አጥናው ካውዛ በተገኙበት በይፋ ሥራ እንዲጀምር አድርጓል፡፡click here to see the the pictures
Read more: በደቡብ ክልል 3ኛው የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማዕከል በአርባ ምንጭ በዛሬው ዕለት ሥራ ጀመረ