- Details
በዩኒቨርሲቲው የተዘነጉ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ተላላፊና ተላላፊ ባልሆነ በተለምዶ ‹‹ዝሆኔ›› ተብሎ በሚጠራው በሽታ መከላከልና ሕክምና አሰጣጥ ዙሪያ ከደቡብ ክልል 20 ወረዳዎች ለተወጣጡ 200 የጤና ባለሙያዎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ ሥልጠናው ለ3 ቀናት የሚቆይና በ6 ዙር የሚሰጥ ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል 20 ወረዳዎች ለተወጣጡ 200 የሕክምና ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከከተማው 3 ቀበሌያት ለተወጣጡና ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው 250 አባወራዎችና እማወራዎች ለ2ኛ ጊዜ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር ሰኔ 3/2012 ዓ/ም አካሂዷል፡፡
መርሃ ግብሩ በዋናው ግቢ የውሃና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች እንዲሁም በኢትዮ- ፊሸሪ ኮንዶሚኒየም የሚኖሩ መምህራን ከግንቦትና ሰኔ ወር ደምወዛቸው በማዋጣት ያከናወኑት ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ
- Details
ውድና የተከበራችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ መምህራንና ተመራማሪዎች፣ አመራር አካላት፣የአስተዳደር ሠራተኞችና የቴክኒክ ባለሙያዎች በሙሉ
የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ደርሶ የመጀመሪያዉ ዙር የዉሃ ሙሌት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ ያለን !!!
- Details
Arba Minch University’s Community Service Directorate has added another feather in its cap by restoring previous collapsed water supply system and installing new one at Ochollo village for the welfare of 560 households. ‘Dega Ochollo Drinking Water Supply Project’ had begun in July 2018 that got completed and was formally inaugurated on 27th June, 2020; the project incurred around ETB 1 Million that was facilitated by AMU. Click here to see the pictures
Read more: AMU repairs old, installs new water supply system at Ochollo
- Details
Livestock and Fishery Research Centre in the span of two years from its inception is aggressively working on forages development, dairy farming; and many researches on fisheries, apiculture, animal feed and nutritional experiments on livestock to ascertain their productivity potential are underway. And LFRC is likely to establish dairy and sheep breeding farm at Gircha in Chencha and Bonke woreda, informed its Director, Mr Chencha Chebo.
Read more: LFRC busy in potential researches on livestock, fisheries, apiculture