- Details
Due to unending severity of Corona pandemic that has been causing profound consequences on health, economy and education wherein face-to-face interaction is perceived to be threatening, to keep the process of teaching-learning unhindered, AMU with Ministry of Science and Higher Education decided to continue online classes and upload soft copies of teaching materials on our e-learning portals. The resources can be accessed by visiting university website (www.amu.edu.et), below mentioned portal and useful links:-click here to see the the pictures
Read more: Online classes, e-learning resources for students
- Details
ዩኒቨርሲቲው በምርምር የተገኘውን እንሰትን በዘመናዊ መንገድ ጥራቱን ጠብቆ ከ10 ቀናት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ለምግብነት ለማዘጋጀት የሚያስችል እርሾ በማምረት ለእንሰት አምራች አርሶ አደሮች ለሙከራ እያከፋፈለ መሆኑ ተገለፀ፡፡Click here to see the pictures
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በምርምር ያገኘውን እንሰትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለምግብነት የሚያዘጋጅ እርሾ ለአርሶ አደሩ ለሙከራ እያሰራጨ ነው
- Details
ዩኒቨርሲቲው የ2012 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብርን አስመልክቶ ለ2ኛ ጊዜ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 8/2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ የችግኝ ተከላ እንደሚያካሂድ ታውቋል፡፡ የችግኝ ተከላው በቤሬ ተራራ፣ በዩኒቨርሲቲው ስድስቱም ካምፓሶችና በመምህራን መኖሪያ አከባቢዎች ይፈፀማል፡፡Click here to see the pictures
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹የአረንጓዴ አሻራ›› 2ኛ ዙር የችግኝ ተካላ መርሃ-ግብር ሰኔ 8/2012 ዓ/ም ሊያከናውን ነው
- Details
Arba Minch University in association with Gamo Zone and Town Administration has celebrated ‘47th World Environment Day’ by planting thousands of saplings across its campuses and along town’s main street to Konso, at Secha, on 5th June, 2020. Arba Minch Mayor, Mr Sebsebe Bunabe, Education Sector Head, Mr Mado Mengesha, Environment and Forest Conservation Sector Head, Mr Tsegaye and AMU top officials including deans of colleges and directors participated in the event.Click here to see the pictures
Read more: World Environment Day: AMU, Gamo Zone, Town Administration plant seedlings
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 2ኛውን ‹‹የአረንጓዴ አሻራ ቀን›› ከአርባ ምንጭ ከተማና ከጋሞ ዞን አመራሮች ጋር በመሆን ከሁለት ሺህ በላይ ችግኞችን በመትከል ግንቦት 28/2012 ዓ/ም በይፋ አስጀምሯል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ በ2011 ዓ/ም ክረምት በተደረገው የመጀመሪያው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በስፋት መሳተፉንና በወቅቱ ከተተከሉ ችግኞች መካከል 94 በመቶ ያህሉ መፅደቃቸውን አስታውሰዋል፡፡Click her to see the pictures