
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ለሳውላ ካምፓስ የአስተዳደር ሠራተኞች በሥርዓተ-ጾታና ጾታዊ ትንኮሳ ዙሪያ ጥቅምት 25/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለሳውላ ካምፓስ የአስተዳደር ሠራተኞች በሥርዓተ-ጾታና ጾታዊ ትንኮሳ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
የዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የኅብረተሰቡን ችግር ሊፈቱ የሚችሉና በኢንደስትሪና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ ያተኮሩ 15 የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ግምገማ ጥቅምት 30/2014 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ከ “GIZ” ጋር በመተባበር ወጣቶችን በትምህርት ቤት በማሳተፍ በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ የመሬት መራቆትና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከልና የተራቆቱና የተጎዱ ሥነ-ምኅዳሮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያስችል ፕሮጀክት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ጥቅምት 27/2014 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ የተራቆቱና የተጎዱ ሥነ-ምኅዳሮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያስችል ፕሮጀክት ላይ ውይይት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2014 የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅትና በ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ዙሪያ ጥቅምት 20/2014 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2014 የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅት ላይ ውይይት አካሄደ