- Details
ዩኒቨርሲቲው ከፀጋ-ብሎት የኪነ-ጥበብ ማኅበር ጋር በመተባበር የ124ኛውን የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ‹‹አድዋን እየዘከርን በፍቅር ጥላቻን እንግደል›› በሚል መሪ ቃል ከየካቲት 21-23/2012 ዓ/ም በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል፡፡ ማስ ስፖርት፣ የጽዳት ዘመቻ፣ የአደባባይ ትዕይንት፣ የዝክረ-አድዋ የኪነ-ጥበብና ሥነ-ጽሑፍ ሥራዎች እንዲሁም የፓናል ውይይት የክብረ በዓሉ አካል ነበሩ፡፡
የመታሰቢያ በዓል ልዩ ፕሮግራሙን የከፈቱት የጋሞ የአገር ሽማግሌዎች አድዋ ኢትዮጵያ በጣሊያን ላይ የተቀዳጀችው ድል ብቻ ሳይሆን ለመላው ዓለም ኢትዮጵያዊያን ለአገራቸው ሉዓላዊነት የፅናትና የቆራጥነት ተምሳሌት እንደሆኑ ያስመሰከሩበት ታላቅ ገድል ነው ብለዋል፡፡ ምስሉን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
AMU along with Sahay Solar Association’s 10-day advanced training on photovoltaic marked the end of 2nd phase of Sahay Solar Project which till date has electrified 17 schools and 26 health centres in erstwhile Gamo Gofa zone. 19 students from Lucerne University of Applied Science and Arts, Switzerland, 24 AMU and 2 Jinka University staff members partook in it from 4th to 14th February, 2020, at Main Campus. Click here to see the pictures
Read more: Photovoltaic training marks end of Sahay Solar Project’s 2nd phase
- Details
United States Embassy in Ethiopia’s political and Economic Affairs Economic Officer, Daniel S Streitfeld and Trade and Investment Specialist, Mr Abdulkader Hussen, paid a courtesy visit to AMU on 7th March, 2020 and in an informal parley with Dr Damtew Darza and vice presidents, discussed possibility of developing partnership on different areas including economic development. click here to see the pictures
Read more: AMU, US Embassy officials hold talks on collaborations
- Details
AMU has commemorated the 124th anniversary of iconic Adwa Victory with tremendous enthusiasm and ardor at Main Campus on 2nd March, 2020. Many war veterans including men and women sporting their pips and gongs, Gamo elders draped in colorful ethnic attire, guests from different walks of life and AMU community graced the event. The event was jointly hosted by Tsegablot Art Association and AMU. Click here to see the pictures
Read more: AMU commemorates 124th anniversary of Adwa Victory
- Details
የዩኒቨርሲቲው የእንግሊዝኛ ቋንቋና የICT መምህራን በሚሠሩት ‹‹Improving the quality of English teaching trough ICT tools›› የሚል ጥናት መነሻነት ለአርባ ምንጭ፣ አ/ም/ዩ ኮሚዩኒቲ እና ሳውላ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤቶች 22 የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን እንግሊዝኛ ቋንቋን ከICT ጋር አቀናጅቶ የማስተማር ክሂሎት ማሻሻያ ስልጠና ከጥር 25- 28/2012 ዓ/ም ተሰጥቷል፡፡ የጥናት ቡድኑ ውስጥ የተካተቱ መምህራን እንዲሁም ከየትምህርት ቤቱ የተወጣጡ የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎችና የICT መምህራን ስልጠናውን ሰጥተዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ