- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ5 ዓመታት ሲያስተዳድረው የቆየውን የደቡብ ኦሞ ምርምር ማዕከልን ለጂንካ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 12/2012 ዓ/ም በይፋ አስረክቧል፡፡Click here to see the pictures
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የደቡብ ኦሞ ምርምር ማዕከልን ለጂንካ ዩኒቨርሲቲ በይፋ አስረከበ
- Details
አርባ ምንጭና ጂንካ ዩኒቨርሲቲዎች በሁሉም መስኮች በቅንጅትና በትብብር እንደሚሰሩ የሁለቱ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንቶችና ሌሎች አመራሮች ተናገሩ፡፡Click here to see the pictures
Read more: አርባ ምንጭና ጂንካ ዩኒቨርሲቲዎች የአካባቢያቸውን ማኅበረሰብ አኗኗርና ሕይወት ለማሻሻል በትብብር እንደሚሠሩ ገለፁ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምር ውጤትን መሠረት በማድረግ በዘመናዊና ሳይንሳዊ መንገድ የተመጣጠነ የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና ለረጅም ጊዜ መኖን አቆይቶ መጠቀም ዙሪያ ከአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ከሚገኙ 6 ቀበሌያት ለተወጣጡ ሞዴል አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
Read more: በዘመናዊ የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና ለረጅም ጊዜ በማቆየት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
Ongoing Ethiopian Biotechnology Institute-funded, ‘Innovative Enset Technology for Gentle Processing, Value-added Products, Safe Storage and Longer Shelf-life’ in its 1st year has saw designing of three automated machines i.e. corm scrapping, pseudo-stem processing and squeezing machines with innovative fermentation jars, informed its Principal Researcher, Dr Addisu Fekadu.Click here to see the pictures
Read more: Innovative Enset Project: 3 machines designed, starter culture ready
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምር ውጤትን መሠረት በማድረግ በዘመናዊና ሳይንሳዊ መንገድ የተመጣጠነ የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና ለረጅም ጊዜ መኖን አቆይቶ መጠቀም ዙሪያ ከአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ከሚገኙ 6 ቀበሌያት ለተወጣጡ ሞዴል አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ
Read more: በዘመናዊ የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና ለረጅም ጊዜ በማቆየት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ