- Details
የ82 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ አቶ ያቻ ያና በሕይወት ዘመናቸው ያነበቧቸውን የተለያየ ይዘት ያላቸውን 72 መጽሐፍት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አበረከቱ፡፡
ከ1953 ዓ/ም ጀምሮ ወደ አርባ ምንጭ ከተማ በመምጣት በከተማው በሚገኘው በእርሻ ልማት ውስጥ በተለያዩ የሥራ ዘርፎች በጡረታ እስከ ተገለሉበት ጊዜ ድረስ ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ያቻ ያና በሕይወት ዘመናቸው ምንም ዓይነት የመደበኛ ትምህርት ዕድል አላገኙም፡፡ ‹‹መደበኛ ትምህርት አለመማሬ ማንበብና መፃፍ እንዳልችል አላገደኝም›› የሚሉት አቶ ያቻ የግላቸውን ጥረት በማድረግና የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ማንበብና መፃፍ መቻላቸውን ተናግረዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ
Read more: የ82 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ በሕይወት ዘመናቸው ያነበቧቸውን የተለያየ ይዘት ያላቸውን 72 መፅሐፍት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አበረከቱ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝኛ ቋንቋን የማስተማር ሥነ-ዘዴን ከICT ጋር አቀናጅቶ ለማስተማርና ለማሻሻል የሚረዱ 25 ኮምፕዩተሮችን ለአርባ ምንጭና ሳውላ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤቶች ሰኔ 15/2012 ዓ/ም አስረክቧል፡፡
ለት/ቤቶቹ የተደረገው ድጋፍ ዩኒቨርሲቲው የእንግሊዝኛ ቋንቋን የማስተማር ሥነ-ዘዴን ለማሻሻል ከተለያዩ የICT መሣሪያዎች ጋር አቀናጅቶ መጠቀም በሚል የቀረፀው ፕሮጀክት አካል ሲሆን ለኮምፕዩተሮቹ ግዥ ዩኒቨርሲቲው 675 ሺህ ብር ወጪ አድርጓል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭና ሳውላ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤች የዴስክ ቶፕ ኮምፕዩተሮች ድጋፍ ተደረገ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በደጋ ኦቾሎ ቀበሌ ሲያከናውን የቆውን የንጹህ መጠጥ ውሃ መስመር ጥገናና የማስፋፋያ ፕሮጀክት አጠናቆ የዩኒቨርሲቲው፣ የጋሞ ዞንና የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ እንዲሁም የቀበሌው አመራሮች በተገኙበት ሰኔ 20/2012 ዓ/ም በይፋ አስረክቧል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የደጋ ኦቾሎ ቀበሌን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ አደረገ
- Details
The century-old standoff between Ethiopia, Egypt and Sudan continue to simmer as Egypt is vociferously trying to prove its point over Blue Nile River while Ethiopia vacuously keeps on harping on natural rights; however, Ethiopia has actually failed to aggressively mobilize international diplomatic support that would have technically been accurate to prove River Nile is of Ethiopian provenance thus invalidating Egypt’s assertion.
Read more: GERD: Ethiopia should get its act together to defunct Egypt’s claim
- Details
The Grand Research Project - ‘Reducing Soil Erosion and Improving the Livelihood of Potter Community in Domba Watershed’ by Dr Teshome Yirgu with his co-researchers is more than a research for while examining the livelihood options of potter community; it observed that this marginalized community is the victim of tradition that keeps them in perpetual poverty and these social pariahs as termed are left to fend for them with no access to land, job and social amenities; hence, their struggle for livelihood goes on.
Read more: This project will change potter community’s life: Dr Teshome