• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
previous arrow
next arrow

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

Details
Fri, 20 May 2022 3:31 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት የሰብዓዊ መብት ክበብ ለማቋቋምና በጋራ ለመሥራት ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ጋር በየዓመቱ እየታደሰ ለ3 ዓመት የሚቆይ የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ግንቦት 10/2014 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ በዕለቱ የሰብዓዊ መብት ኮሚቴዎችም ተመርጠዋል፡፡ 

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

በመሠረታዊ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ዙሪያ ለመምህራንና ለተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 20 May 2022 3:05 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር የምሥራቅ አፍሪካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት (United Nations Office of the High Commissioner, East African Branch) እና ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ጋር በመተባበር ከዩኒቨርሲቲውና እና በከተማው ከሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተወጣጡ 84 ተማሪዎች እንዲሁም ለመምህራንና ለዩኒቨርሲቲው ነፃ የሕግ ድጋፍ መስጫ ማዕከላት ሠራተኞች በመሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ ከግንቦት 8-10/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

Read more: በመሠረታዊ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ዙሪያ ለመምህራንና ለተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ለተመደቡ የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ

Details
Fri, 20 May 2022 12:40 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በኮሌጁ ለተመደቡ የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ አቀባበል እንዲሁም በ2013 ዓ/ም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የ3ኛ ዓመት ተማሪዎችና ከትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው በአንድ ሴሚስተር የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ከየት/ክፍሉ ሁለት ሁለት ተማሪዎች የሽልማት መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ለተመደቡ የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ

‹‹የዜጎች ቀጥተኛ ሚና ለሁለንተናዊ ብልጽግና›› በሚል መሪ ቃል የምሁራን ውይይት ተካሄደ

Details
Wed, 18 May 2022 1:55 pm

‹‹የዜጎች ቀጥተኛ ሚና ለሁለንተናዊ ብልጽግና›› በሚል መሪ ቃል የምሁራን የውይይት መድረክ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሚያዝያ 8/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ‹‹የዜጎች ቀጥተኛ ሚና ለሁለንተናዊ ብልጽግና›› በሚል መሪ ቃል የምሁራን ውይይት ተካሄደ

8ኛው ሀገራዊ ምርምር ለልማት ዓውደ ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Details
Mon, 16 May 2022 3:14 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምር ዳይሬክቶሬት ከማኅበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ፣ ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እንዲሁም ከስነ ትምህርትና ስነ ባህርይ ሳይንስ እና ከሕግ ት/ቤት ጋር በመተባበር 8ኛውን ሀገር አቀፍ ምርምር ለልማት አውደ ጥናት ከግንቦት 05-06/2014 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ 

Read more: 8ኛው ሀገራዊ ምርምር ለልማት ዓውደ ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

  1. ለ3ኛ ዲግሪ ትምህርት አመልካች ሴት መምህራን የማነቃቂያ ሥልጠና ተሰጠ
  2. በሥርዓተ ጾታና ጾታዊ ትንኮሳ ላይ የግንዛቤ ማስጨጫ ሥልጠና ተሰጠ
  3. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእግር ኳስ ክሂሎት ላላቸው ከአርባ ምንጭና አካባቢው ለተመለመሉ ታዳጊዎች የተለያዩ የእግር ኳስ ቁሳቁሶች አበረከተ
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች አቀባበል አደረገ

Page 274 of 552

  • 269
  • 270
  • 271
  • 272
  • 273
  • 274
  • 275
  • 276
  • 277
  • 278

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap