• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Research School
      • 3MC-PIMS-SIMONS Summer School 2026
      • AWMLOA-2026
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
Final Ensent3 call.jpg
mmm.jpg
previous arrow
next arrow

የዩኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ የቀድሞ አባላት ሽኝትና የአዲስ አባላት ትውውቅ መርሃ ግብር ተካሄደ

Details
Wed, 29 June 2022 5:57 pm

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት የትውውቅ እንዲሁም ለቀድሞ የቦርዱ አባላት የምስጋናና የሽኝት መርሃ ግብር ሰኔ 11/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡

Read more: የዩኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ የቀድሞ አባላት ሽኝትና የአዲስ አባላት ትውውቅ መርሃ ግብር ተካሄደ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም ነባር ቅድመ-ምረቃና ድኅረ-ምረቃ ክረምት ተማሪዎች በሙሉ

Details
Tue, 28 June 2022 3:45 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን ነባር ቅድመ-ምረቃና ድኅረ-ምረቃ ክረምት መርሃ-ግብር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደው ሐምሌ 11 እና 12 ቀን 2014 ዓ/ም ሆኖ ትምህርት የሚጀመረው ሐምሌ 13 ቀን 2014 ዓ/ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም ነባር ቅድመ-ምረቃና ድኅረ-ምረቃ ክረምት ተማሪዎች በሙሉ

በምርምር ሥነ ምግባር መርሆዎች ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 28 June 2022 2:12 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ከ ‹‹Social Sciences for Severe Stigmatizing Skin Conditions (5s Foundation) እና ከኢትዮጵያ ሶሲዮሎጂስቶች፣ ማኅበራዊ ሠራተኞችና አንትሮፖሎጂስቶች ማኅበር/‹‹Ethiopian Society of Sociologists, Social Workers and Anthropologists (ESSSWA) ጋር በመተባበር ከዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ ከሰባቱም ት/ክፍሎች ለተወጣጡ 41 መምህራን ከሰኔ 16-18/2014 ዓ/ም በምርምር ሥነ ምግባር ላይ ያተኮረ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በምርምር ሥነ ምግባር መርሆዎች ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተቋማዊ ጥራት ግምገማ ወርክሾፕ ተካሄደ

Details
Mon, 27 June 2022 9:08 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተቋማዊ ጥራት ግምገማ ወርክሾፕ ሰኔ 16/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ በዕለቱ በኮሌጁ በሚገኙ የትምህርት ፕሮግራሞች ላይ ሲካሄድ የቆየው የውስጥ ኦዲት ግምገማ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል፡፡

Read more: በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተቋማዊ ጥራት ግምገማ ወርክሾፕ ተካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ5 የፈጠራ ሥራዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ የዕውቅና ምስክር ወረቀት አገኘ

Details
Fri, 24 June 2022 8:44 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ትብብር በኢኖቬቲቭ እንሰት ፕሮጀክት አማካኝነት የተሠሩ 4 ቴክኖሎጂዎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ተመራማሪ ዶ/ር አዲሱ ፈቃዱ በ 1 የፈጠራ ሥራቸው ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን የአእምሯዊ ንብረት ማረጋገጫ /Patent/ የምስክር ወረቀት አግኝተዋል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ5 የፈጠራ ሥራዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ የዕውቅና ምስክር ወረቀት አገኘ

  1. ለሴት መምህራንና ተመራማሪዎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ተሰጠ
  2. ለወጣት አደረጃጀቶች የፈሳሽና ደረቅ ሳሙና አዘገጃጀት ሥልጠና ተሰጠ
  3. ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ
  4. የእጩ ዶክተሮች የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Page 285 of 573

  • 280
  • 281
  • 282
  • 283
  • 284
  • 285
  • 286
  • 287
  • 288
  • 289

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap
  • Map