
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን በድኅረ ምረቃ 7 እና በቅድመ ምረቃ 674 በአጠቃላይ 681 ተማሪዎች መስከረም 30/2014 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 252ቱ ሴቶች ናቸው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 681 ተማሪዎች አስመረቀ

- Details
በዩኒቨርሲቲው 6ኛው ዙር ዓመታዊ የማኅበረሰብ ሳምንት ‹‹በተፈጠረው እድል ማኅበረሰባችንን እናገልግል›› በሚል መሪ ቃል መስከረም 28/2014 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ፈጠራ ልማት ማፍለቂያ ማዕከል በሁሉም ካምፓሶች ለሚገኙ የ2014 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ከመስከረም 25-26/2014 ዓ/ም የሥራ ፈጠራ ክሂሎት /Entrepreneurship Skill/ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡
Read more: የሥራ ፈጠራ ልማት ማፍለቂያ ማዕከል ለ2014 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ ክሂሎት ሥልጠና ሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማት ማፍለቂያ ማዕከል የቢዝነስ ሃሳብ አቅርበው ማጣሪያውን ላለፉ 5 የ2014 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች መስከረም 26/2014 ዓ/ም ሽልማት አበረከተ፡፡

- Details
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በ2ኛና በ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያሠለጠናቸውን 6,730 ተማሪዎች ለ34ኛ ጊዜ መስከረም 29/2014 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሮፌሰርነት አካዳሚክ ማዕረግ ለአንድ መምህርና ተመራማሪም ሰጥቷል። ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ከ 6 ሺህ በላይ ተማሪዎች አስመረቀ::