• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Events
    • SYMPOSIA
      • International Conference on Sustainable Water Resources Development
      • International Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology
      • Science for Sustainable Development
      • Research for Development
      • Annual Research Review
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-11-20_11-11-46.jpeg
previous arrow
next arrow

‹‹አፍሪካን - ኢትዮጵያን ከምዕራባዊያን ተጽዕኖ እንዴት ነፃ እናድርጋት?›› በሚል ርዕስ ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Details
Tue, 08 March 2022 5:57 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማስተባበሪያ ማዕከል ‹‹አፍሪካን - ኢትዮጵያን ከምዕራባዊያን ተጽዕኖ እንዴት ነፃ እናድርጋት?›› በሚል ርዕስ ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም የካቲት 24/2014 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ‹‹አፍሪካን - ኢትዮጵያን ከምዕራባዊያን ተጽዕኖ እንዴት ነፃ እናድርጋት?›› በሚል ርዕስ ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

ለትምህርት ጥራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ

Details
Mon, 07 March 2022 6:43 am

የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤታቸው በትምህርት ጥራት ዙሪያ ዋና ዋና ችግሮችን ለይቶ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የካቲት 25/2014 ዓ/ም የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ማኅበረሰብ አባላት፣ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ተወካዮች በተገኙበት ባደረጉት ስብሳባ ገልጸዋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለትምህርት ጥራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ

126ኛው የዓድዋ ድል ክብረ በዓል በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

Details
Mon, 07 March 2022 6:34 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ መንግሥት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር 126ኛውን የዓድዋ ድል ክብረ በዓል ‹‹ዓድዋ ለኢትዮጵያዊያን ኅብረት ለአፍሪካዊያን የነፃነት ጮራ›› በሚል መሪ ቃል የካቲት 23/2014 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው በደማቅ ሁኔታ አክብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: 126ኛው የዓድዋ ድል ክብረ በዓል በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Details
Mon, 07 March 2022 6:08 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ፤ በማታ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ-ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡

Read more: ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በትምህርት ፕሮግራም ጥራትና አግባብነት ዙሪያ ለአካዳሚክ አመራር አካላትና መምህራን ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 07 March 2022 5:56 am

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተወጣጡ አካዳሚክ አመራር አካላትና መምህራን ‹‹Academic Program Audit››፣ ‹‹Academic Program Standardization›› እና ‹‹Academic Program Accreditation›› በሚሉ ይዘቶች በትምህርት ፕሮግራም ጥራትና አግባብነት ዙሪያ ከየካቲት 21-22/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በትምህርት ፕሮግራም ጥራትና አግባብነት ዙሪያ ለአካዳሚክ አመራር አካላትና መምህራን ሥልጠና ተሰጠ

  1. Student Placement 2014 Social Final
  2. Call for Papers
  3. ወጣት ማንያዘዋል እሸቱ ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አነቃቂ ንግግር አቀረበ
  4. የእጩ ዶ/ር መኮንን ሬዲ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Page 282 of 546

  • 277
  • 278
  • 279
  • 280
  • 281
  • 282
  • 283
  • 284
  • 285
  • 286

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap