
አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ህንድ ሀገር ከሚገኘው ሂንዱስታን የቴክኖሎጂና ሳይንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የበይነመረብ የምርምር ዓውደ ጥናት አካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የስነሕንፃና ከተማ ፕላን ፋከልቲ ሕንድ ሀገር ከሚገኘው ሂንዱስታን የቴክኖሎጂና ሳይንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመሆን በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የምርምር ዓውደ ጥናት ከጥር 22-23/2015 ዓ/ም በበይነመረብ አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ1979 ዓ/ም ከተመሠረተ ጀምሮ አያሌ ኢትዮጵያውያንን በውሃ ምኅንድስና ዘርፍ ቀዳሚ አድርጎ ሲያሠለጥን የቆየ ሲሆን ወደ ዩኒቨርሲቲነት ካደገበት ከ1996 ዓ/ም ጀምሮ በበርካታ የምኅንድስና፣ የጤና፣ የግብርና፣ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ የማኅበራዊ ሳይንስና ስነሰብ፣ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ እንዲሁም በሕግ እና በስነትምህርትና ስነባህሪ ዘርፎች ምሁራንን በማፍራት ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በ2015 የትምህርት ዘመን ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለምትመጡ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ

- Details
Arba Minch Institute of Technology and Hindustan Institute of Technology & Science have hosted 1st joint online research symposium on Research in Architecture and Planning from January 30th to 31st, 2023. Click here to see more photos.
Read more: AMiT & HITS hosted 1st joint online symposium on Research in Architecture and Planning