- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት በ2018 የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲው አዲስ ለተመደቡ ተማሪዎች በዋናው ግቢ፣ ኩልፎ፣ አባያና ጫሞ ካምፓሶች ጥቅምት 21/2018 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የ2025 የጃፓን ወጣት የግብርና ተመራማሪዎች ዓለም አቀፍ ሽልማትን ላሸነፉት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ ዶ/ር አዲሱ ፈቃዱ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አቀባበልና የምሥጋና መርሐ ግብር ጥቅምት 21/2018 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 19ኛውን የጃፓን ዓለም አቀፍ ወጣት የግብርና ተመራማሪዎች ሽልማት ላሸነፉት ዶ/ር አዲሱ ፈቃዱ አቀባበልና የምሥጋና መርሐ ግብር ተካሄደ
- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባርና የ2018 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ‹‹የአርባ ምንጭ ቃል ኪዳን ቤተሰብ›› አመሠራረትና ቀጣይ ተግባራት ላይ ጥቅምት 21/2018 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የአርባ ምንጭ ቃል ኪዳን ቤተሰብ›› አመሠራረትና ቀጣይ ተግባራት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር ተካሄደ
- Details
የዩኒቨርሲቲው ተቋማዊ ጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት በዩኒቨርሲቲው የበለጸገ ‹‹Curriculum Monitoring Dashboard›› በተሰኘ የሥርዓተ ትምህርት መከታተያ ሶፍትዌር አጠቃቀምን አስመልክቶ ለቴክኖሎጂ እና ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ፋከልቲ ዲኖች፣ ሳይንትፊክ ዳይሬክተሮች፣ ፋከልቲ ተጠሪዎችና ለተቋማዊ ጥራት ማረጋገጫ አስተባባሪዎች ጥቅምት 20/2018 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የፌዴራል ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ልኡካን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት በዕውቅና (Accreditation)፣ የኢንደስትሪ ትስስር፣ የልማት ሥራዎች እና የትብብር ሥራዎች ዙሪያ ውይይትና ምልከታ አካሂደዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው ከፌዴራል ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ልኡካን ጋር ውይይት አካሄደ

