- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ1.75 ሚሊየን ብር በጀት በጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳ የቱሪዝም ጸጋዎችን በተሻለ መልኩ ማልማት የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት የካቲት14/2018 ዓ/ም በላሃ ከተማ አስጀምሯል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ዩኒቨርሲቲው በመሎ ኮዛ ወረዳ የቱሪዝም ጸጋዎችን ማልማት የሚያሻሽል አዲስ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከባለድርሻ አካላትና ከማኅበረሰቡ ጋር በመተባበር በጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳ በተገበረው "ECoD" ፕሮጀክት ያስገነባውን መንገድ ያስመረቀ ሲሆን ሥራው መጠናቀቁን አስመልክቶ የካቲት 14/2015 ዓ/ም የምክክር መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው በመሎ ኮዛ ወረዳ በ"ECoD" ግራንድ ፕሮጀክት ያስገነባውን መንገድ አጠናቆ ለማኅበረሰቡ አስረከበ
- Details
The Department of Forestry is pleased to announce a special guest lecture by Patrick Worms, President of the International Union of Agroforestry and a leading scientist affiliated with CIFOR-ICRAF (Center for International Forestry Research–World Agroforestry). Professor Worms is internationally recognized for his work in agroforestry, climate change adaptation, ecosystem restoration, biodiversity conservation, and sustainable land-use systems.
Date: Thursday, February 26, 2026
Time: 9:30 a.m. (Morning)
Venue: Virtual Training Room, Kulfo Campus (College of Agricultural Sciences)
- Details
Project title: Effects of Active Rifting and Thermal Uplift on Climate, Soil, Water and Agriculture in Southern Main Ethiopian Rift: Implementing Strategies for Recovery Improvement
Institution: Joint project with Arba Minch University (AMU), Wolaita Sodo University (WSU) and Space Science and Geospatial Institute (SSGI)
Number of Positions: Three (3) MSc and PhD students - one student per thematic call






