- Details
Arba Minch University is pleased to announce that applications are now open for its wide range of PhD and Master’s programs across all colleges and institutes. These programs are designed to produce skilled professionals, innovative researchers, and leaders who contribute to national development and global knowledge.
📢 Explore the available programs below and apply now to join one of Ethiopia’s leading research universities!
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለNGAT ቱቶሪያል የተመዘገባችሁ በሙሉ
የNGAT ሥልጠና የሚሰጠው መስከረም 30 (አርብ) አና ጥቅምት 1 (ቅዳሜ)/ 2018 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ሕንጻ ሴሚናር ክፍል እንዲሁም ለሳውላ ማዕከል አመልካቾች በሳውላ ካምፓስ ስለሚሰጥ በተገለጸው ቀን ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በመገኘት ሥልጣናውን እንድትወስዱ እናስታውቃለን፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከዩኒቨርሲቲው አካዳሚክና አስተዳደር ሠራተኞች ጋር በዩኒቨርሲቲው የሪፎርም አጀንዳዎችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ መስከረም 27/2018 ዓ/ም ውይይት አካሂደዋል፡፡ በመንግሥት ለዩኒቨርሲቲው የተሰጡ የሪፎርም አጀንዳዎች ዙሪያ እየተሠሩ የሚገኙ ሥራዎች፣ ዩኒቨርሲቲው ከሪፎርም አጀንዳዎች አንጻር አሁን ያለበት ደረጃና የወደፊት የትኩረት አቅጣጫዎች የውይይቱ ዋነኛ አጀንዳዎች ናቸው።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በዩኒቨርሲቲው የሪፎርም አጀንዳዎችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሔደ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት አዘጋጅነት መስከረም 22/2018 ዓ/ም የአስተዳደር ሠራተኞች ፎረም ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- AMU Celebrates “Project and Publication Day” to Bolster Research Culture
- ዩኒቨርሲቲው በፕሮጀክት እና የምርምር ኅትመት ዙሪያ ውይይትና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ
- FAO Delegation Visits Arba Minch University (AMU) to Explore Collaboration on Enset Value Chain Development
- AMU Convenes in Major Summit to Revitalize Postgraduate Education