- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባህልና ቋንቋ ጥናት ተቋም በዙሪያው የሚገኙ ሕዝቦችን ባህልና ቋንቋ ለማልማት እና ለማስተዋወቅ በሥነ ጽሑፍ፣ ትወና፣ ሙዚቃ/ድምጻዊነት፣ የሙዚቃ መሣሪያ/ ቤዝ ጊታር፣ ሊድ ጊታር፣ ሳክስፎን፣ ኪቦርድ፣ ድራም፣ ዋሽንት፣ መስንቆ እና ክራር/ ተጫዋችነት፣ ውዝዋዜ/ዳንስ፣ ሰርከስ እና ሥዕል ዘርፎች ተሰጥኦ ያላቸውን በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እና ታዳጊዎች በመመልመል በባለሙያዎች ታግዘው ለሕዝብ እይታ እድል የሚያገኙበትን መድረክ ለመፍጠር ይፈልጋል፡፡
- Details
Arba Minch University’s Rural-Urban Nexus: Establishing a Nutrient Loop to Improve City-Region Food System Resilience (RUNRES) project conducted two-day training on entrepreneurial mindset and business management skills for stakeholders drawn from both the public and private sectors. The training was held from November 14–15, 2025, at the university’s Main Campus. Click here to see more photos.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት፣ በኢትዮጵያ የሕክምና ተማሪዎች ማኅበር እና በሮትራክት ክለብ አርባ ምንጭ ቅርንጫፍ ትብብር ለዩኒቨርሲቲው ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪዎችና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ጥቅምት 29/2018 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራና ሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል እና በኢንተርፕረነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት (EDI) ትብብር ዓለም አቀፍ የኢንተርፕረነርሺፕ ሳምንትን በማስመልከት ጥቅምት 28/2018 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የኢንተርፕረነርሺፕ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመተባበር በጋሞና ጎፋ ዞኖች ተላላፊ ላልሆነ ዝሆኔ ሕክምና ተግዳሮት የሆነውን ቁርጭብት /Nodulectomy/ በቀዶ ጥገና ማስወገድ ላይ ትኩረቱን አድርጎ የሚሠራው ፕሮጀክት በርካቶችን ከእግር መቆረጥ፣ መገለል እና ከሌሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየታደገ መሆኑ ተገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በርካቶችን ከእግር መቆረጥ፣ መገለልና ከሌሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየታደገ የሚገኘው ፕሮጀክት

