
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አውስትራልያ ሀገር ከሚገኘው "Menzies School of Health Research " ከተሰኘ የምርምር ተቋም እና ከአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በተመተባበር "Effectiveness of Novel Approaches to Radical Cure With Tafenoquine and Primaquine - a Randomized Controlled Trial in P. Vivax Patients" በሚል ርእስ በኢትዮጵያ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ካምቦዲያና ፓኪስታን ሲደረግ የነበረውን የመድኃኒት ሙከራ የምርምር ውጤት የምርምሩ ተሳታፈዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ሰኔ 26, 2017 ዓ/ም ይፋ አድርጓል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተባባሪነት በጅማ፣ አርባ ምንጭ ፣ አርሲ እና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲዎች በመጀመሪያ ደረጃ ሕክምና አገልግሎት መስጫ ተቋማት በአእምሮ ጤና ሕክምና አገልግሎት ላይ የሚስተዋለውን የባለሙያዎች እጥረት ለመቅረፍ ያለመ ፕሮጀክት ተግባራዊ መሆን ጀምሯል::ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአእምሮ ጤና የሕክምና ባለሙያዎች እጥረትን ለመቅረፍ የሚያስችል ፕሮጀክት ተግባራዊ መሆን ጀመረ

- Details
Arba Minch University (AMU), in collaboration with the Menzies School of Health Research in Australia and Arba Minch General Hospital, has officially released the findings of a major international clinical study titled “Effectiveness of Novel Approaches to Radical Cure with Tafenoquine and Primaquine – A Randomized Controlled Trial in P. Vivax Patients.” The study, conducted in Ethiopia, Indonesia, Cambodia, and Pakistan, evaluated new strategies to radically cure Plasmodium vivax malaria, a type known for recurring relapses due to dormant parasites in the liver. The findings were announced on June 3, 2025, during a dissemination event held in Arba Minch for study participants, including former patients.Click here to see more photos.

- Details
The Arba Minch University-Inter University Cooperation (AMU-IUC) Program successfully hosted a two-day workshop titled "Train the Trainers: Helping Mothers Survive" on June 24-25 at the NechSar campus hall. This initiative aimed to equipping participants with vital maternal and newborn care skills aimed at reducing maternal mortality and ensuring safer childbirth.Click here to see more photos.
Read more: AMU-IUC Trains Health Professionals to Improve Maternal and Newborn Care

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ኅብረቱን በተለያየ ኮሚቴና የኃላፊነት ደረጃ ላገለገሉ ተመራቂ ተማሪዎች ሽኝትና የዕውቅና መርሐ ግብር ሴኔ 17/2017 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ኅብረቱን በተለያየ ኮሚቴና ኃላፊነት ደረጃ ላገለገሉ ተመራቂ ተማሪዎች የሽኝትና ዕውቅና መርሐ ግብር ተካሄደ