
- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የማሪታይም ምኅንድስና ትምህርት ፕሮግራም ለመክፈት የሚያግዝ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናና ገለጻ ከማሪታይም ባለሥልጣን በመጡ ከፍተኛ ባለሙያዎች የካቲት 28/2017 ዓ/ም ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በማሪታይም ምኅንድስና የትምህርት ፕሮግራም ለመክፈት የሚያስችል ሙያዊ ሥልጠናና ገለጻ ተሰጠ

- Details
Arba Minch Institute of Technology (AMIT) organized an expert pre-launch preparatory requirements briefing program in collaboration with the Ethiopian Maritime Authority (EMA) to realize the long-anticipated launch of a Maritime Engineering program. This initiative aims to enhance Ethiopia's maritime capabilities despite the country being landlocked. Click here to see more photos.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2017 የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸምን (KPI) የገመገመ ሲሆን በሌሎች ትኩረት በሚሹ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያም ዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ/ም ከዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ጋር የጋራ ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በመማር ማስተማር፣ ምርምርና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት የካቲት 26/2017 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ
- Details
የሶስተኛው ዙር (3rd Round) የ2017 ዓ.ም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ እና የፈተና ጊዜን ስለማሳወቅ:-
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያሊንክ በኩል ይከናወናል፡፡