
- Details
Arba Minch University (AMU) hosted the 11th National Symposium on ‘Science for Sustainable Development’ covering research findings stemmed from areas of natural, agricultural, and medicine and health sciences on 21st February, 2025; 18 papers were presented by researchers from 13 universities across the nation from which AMU had two. Click here to see more photos.

- Details
Arba Minch University (AMU) Internationalization and Collaboration Directorate in collaboration with University of Pavia-Italy held a public lecture on Linguistic Landscape and Language Standardization on February 19, 2025 at Chamo Campus. Staffs from English language and Literature Department, undergraduate and post students were on attendance. Click here to see more photos.
Read more: AMU held a Public Lecture on Linguistic Landscape and Language Standardization

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከጤና ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች ጋር በዩኒቨርሲቲው ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ የካቲት 2/2017 ዓ.ም ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ መምሪያ ጋር በመተባበር ከሙዝ ልጣጭ በሚገኝ ስታርች እና ከዓሣ ቅርፊት በሚገኝ ቺቶሳን ውሕድና የሚበላ ፖሊመር በመጠቀም በአካባቢው የሚገኙ ፍራፍሬዎችን የቆይታ ጊዜ ማራዘም የሚያስችል ምርምር ውጤትን ወደ ማኅበረሰቡ ለማውረድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ፍራፍሬዎች ሳይበላሹ ማቆየት የሚያስችል የምርምር ውጤትን ወደ ማኅበረሰቡ ለማውረድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከየ "United Nations Office of High Commission for Refugees/UNHCR" ጋር በመተባበር ከኮንሶ፣ አሌ፣ ጋርዱላ እና ጋሞ ዞኖች ከተወጣጡ የፍርድ ቤት ዳኞች ጋር የካቲት 1/2017 ዓ.ም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ምክክር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕግ ት/ቤት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ የምክክር መድረክ አካሄደ