
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ‹‹Effects of Active Rifting and Thermal uplift on Climate, Soil, Water and Agriculture in Southern Main Ethiopian Rift: Implementing Strategies for Recovery Improvement›› በሚል ርእስ በሦስቱ ተቋማት በተመደበ 12 ሚሊየን ብር የሚሠራ ግራንድ የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ጥር 24/2017 ዓ/ም ይፋ አድርገዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በየዓመቱ የምርምር ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ ለመገምገም ጉባኤ የሚያዘጋጀው አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 12ኛውን ዓመታዊ የምርምር ሥራዎች ግምገማ ወርክሾፕ ጥር 23/2017 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 12ኛውን ዓመታዊ የምርምር ሥራዎች ግምገማ ወርክሾፕ አካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ጉድኝትና ዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስር ዳይሬክቶሬት ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር ከተለያዩ አካባቢዎች ለተወጣጡ ወጣቶች ከጥር 19-23/2017 ዓ/ም የሰብእና ልኅቀት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በመካሄድ ላይ ባለው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ላይ ጥር 24/2017 ዓ/ም በተካሄደው የሴቶች የቼዝ ፍጻሜ ውድድር በሳምራዊት ግርማ አማካኝነት የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ እና ዋንጫ አግኝቷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- ከተለያዩ ክልሎች ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች የተቀናጀ የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ ሥልጠና እየተሰጠ ነው
- ለዩኒቨርሲቲው ክበባት ተጠሪ ተማሪዎች በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከል ዙሪያ የሕይወት ክሂሎት የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ውድድር በወንዶች እግር ኳስ ስፖርት ግማሽ ፍፃሜን ተቀላቀለ
- Exploring Ethiopia's Architectural Wonders: Architect Rahel Shawl Speaks on Architecture and Care