• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለዩኒቨርሲቲው ክበባት ተጠሪ ተማሪዎች በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከል ዙሪያ የሕይወት ክሂሎት የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 03 February 2025 7:14 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ለዩኒቨርሲቲው ክበባት ተጠሪ ተማሪዎች ጥር 20/2017 ዓ/ም በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከል ዙሪያ የሕይወት ክሂሎት የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለዩኒቨርሲቲው ክበባት ተጠሪ ተማሪዎች በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከል ዙሪያ የሕይወት ክሂሎት የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ውድድር በወንዶች እግር ኳስ ስፖርት ግማሽ ፍፃሜን ተቀላቀለ

Details
Fri, 31 January 2025 2:16 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ውድድር በጥር 23/2017 ዓ/ም ውሎ በወንዶች እግር ኳስ ጨዋታ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲን 6 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍጻሜ መቀላቀል ችሏል። በተጨማሪም በወንዶች አትሌትክስ በ200ሜ በተማሪ ማቤል ቱት አማካኝነት የነሐስ ሜዳሊያ እንዲሁም በ400ሜ የዱላ ቅብብል በተማሪ ማቤል ቱት፣ ዳንኤል ተፈራ፣ ያሬድ ታደሰ እና ቴዎድሮስ ጌትነት አማካኝነት ተጨማሪ የነሐስ ሜዳሊያ ማግኘት ተችሏል፡፡  ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ስፖርት ውድድር በወንዶች እግር ኳስ ስፖርት ግማሽ ፍፃሜን ተቀላቀለ

Exploring Ethiopia's Architectural Wonders: Architect Rahel Shawl Speaks on Architecture and Care

Details
Tue, 28 January 2025 1:24 pm

AMU hosted an enlightening lecture featuring Architect Rahel Shawl, a pioneering architect and founder of RAAS Architects P.L.C, at AMU on January 27, 2025. Attendees were invited to explore Rahael's innovative design philosophy aptly named “Architecture with Care" through an in-depth examination of her landmark, Halala Kella Project. Click here to see more photos.

Read more: Exploring Ethiopia's Architectural Wonders: Architect Rahel Shawl Speaks on Architecture and Care

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፡-

Details
Tue, 28 January 2025 12:53 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2017 የትምህርት ዘመን በሁለተኛ ሴሚስተር በመደበኛ፤ በማታ እና በሣምንት መጨረሻ መርሐ  ግብር  መስፈርቱን  የሚያሟሉና የNGAT ፈተናን ያለፉ አዲስ  አመልካቾችን  ከዚህ  በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ ምዝገባው የሚከናወነው በመረጃ መረብ/ Online/ ከታች የቀረበውን ሊንክ በመጫን/በዌብ ፔጅ ላይ ኮፒ-ፔስት በማድረግ/ መጠይቆችን በአግባቡ በመሙላትና የሚያስፈልጉ መረጃዎችን በማያያዝ ሲሆን ያልተሟሉ መረጃዎች ያሏቸውን አመልካቾች የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን::

 

2017 E.C advertizment for 2nd semester -2017 E

  https://forms.gle/nRV4pmbn13bo2EPp9

 

A Public Lecture by Rahel Shawl, a Leading Voice in Ethiopian Architecture!

Details
Mon, 27 January 2025 8:07 am

Arba Minch University (AMU) proudly presents a lecture by Rahel Shawl, a leading voice in Ethiopian architecture. Explore her innovative design philosophy of 'Architecture with Care' through an in-depth discussion of her Halala Kella (ገበታ ለሀገር) project this afternoon in the ground room of AMU’s Architecture Building. This is an opportunity to engage with cutting-edge architectural thinking and its impact on communities.

 Date - Jan 27/2025

Time – 2 PM (Afternoon today)

Venue – At the Ground Room of Architecture Building, Faculity of Architecture & Planning

Read more: A Public Lecture by Rahel Shawl, a Leading Voice in Ethiopian Architecture!

  1. AMU, US Embassy – Ethiopia Officially Open ACCESS Scholarship Program for Government High School Students
  2. ICFI Executive Manager Visits AMU to Strengthen Frugal Innovation Partnership
  3. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል ለሕዳሴው ግድብ 4ኛ ዙር ድጋፍ ለማድረግ ውይይት አካሄደ
  4. የ"Access Scholarship" ፕሮግራም የሥልጠና ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

Page 26 of 513

  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
  • 26
  • 27
  • 28
  • 29
  • 30

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap