- Details
ወ/ሮ መቅደስ ኃይሉ ከአባታቸው አቶ ኃይሉ ሐጎስ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ገነት ክበበው ጥቅምት 2/1968 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ 1ኛ እና መለስተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡ ወ/ሮ መቅደስ ከአርባ ምንጭ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በ10+2 በሴክሪተያል ሳይንስ ታህሳስ 30/2001 ዓ/ም የተመረቁ ሲሆን ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ሰኔ 26/2006 ዓ/ም በማኔጅመንት የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡
- Details
Arba Minch University, in partnership with Vita/RTI Ethiopia, announces an update to the 2018 E.C research proposal call on household air pollution and improved cook stoves.
Extended Deadline: The proposal submission deadline has been extended to October 8, 2025.
1. Project Title 1 (Active): Measuring Changes in Household Air Pollution from Improved Cookstove (Mirt and Efoy models) Adoption in
Selected Districts of Gamo Zone.
Read more: Research Proposal Call Update – Extension & Cancellation Notice
- Details
አርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በቤልጂየሙ ‹‹Vliruos›› የገንዘብ ድጋፍ በሚተገበረው ‹‹AMU-VUB TEAM›› ፕሮጀክት ሥር የሚከናወኑ ሁለት የ3ኛ ዲግሪ ምርምር ፕሮጀክቶችን አስመልክቶ መስከረም 12/2017 ዓ/ም የባለድርሻ አካላት ወርክሾፕ አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የ‹‹TEAM›› ፕሮጀክት የ3ኛ ዲግሪ ምርምር ፕሮጀክቶችን አስመልክቶ የባለድርሻ አካላት ወርክሾፕ ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚ በአባያ ካምፓስ በሚገኘው ስቴዲየም የ2018 ዓ/ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ጨዋታዎችን ማስተናገድ እንዲችል ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጋር በትብብር እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአባያ ካምፓስ ስቴዲየም የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን ማስተናገድ እንዲችል እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ
- AMU Launches AMU-ROMS Project to Revolutionize Research and Community Outreach Operations
- AMU-AMIT Hosts Workshop on Construction Technology for High-Rise Buildings
- AMU Vacancy Notice
- Belgian Minister Praises Transformative AMU–VLIRUOS Partnership During his Official Visit, Arba Minch, Ethiopia, September 9, 2025

