• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-09-04_09-57-18.jpeg
previous arrow
next arrow

የዩኒቨርሲቲው ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያውን የመምህራን የጋራ ጉባኤ አካሄደ

Details
Wed, 29 October 2025 6:29 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያው የመምህራን የጋራ ጉባኤ ጥቅምት 14/2018 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዩኒቨርሲቲው ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያውን የመምህራን የጋራ ጉባኤ አካሄደ

ጫሞ ካምፓስ በምርምር ኅትመት እና ግራንት ፕሮጀክቶችን በማሸነፍ የተሻለ አፈጻጸም ላላቸው የዕውቅና  መርሐ ግብር አካሄደ

Details
Wed, 29 October 2025 6:25 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጫሞ ካምፓስ በ2017 በጀት ዓመት በምርምር ኅትመት እና ግራንት ፕሮጀክቶችን በማሸነፍ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተመራማሪዎች እና መምህራን ጥቅምት 15/2018 ዓ/ም ዕውቅና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ጫሞ ካምፓስ በምርምር ኅትመት እና ግራንት ፕሮጀክቶችን በማሸነፍ የተሻለ አፈጻጸም ላላቸው የዕውቅና  መርሐ ግብር አካሄደ

የዕጩ ዶ/ር ክንዴ ዘውዴ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Wed, 29 October 2025 6:19 am

በአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ‹‹ Hydraulic  and Water Resources Engineering›› ፋከልቲ በ‹‹ Hydraulic Engineering›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ክንዴ ዘውዴ የመመረቂያ ጽሑፍ  ጥቅምት 15/2018 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል። የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዕጩ ዶ/ር ክንዴ ዘውዴ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ላይ የተመሠረተ የወባ ክስተት ትንበያ የትብብር ፕሮጀክትን አስመልክቶ ምክክር ተካሄደ

Details
Wed, 29 October 2025 6:14 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት/Armauer Hansen Research Institute (Ahri) ጋር በመተባበር ‹‹AI Based Malaria Incidence Prediction under Current and Future Climate in South Ethiopia›› በሚል ርእስ ለሚሠራውና በሰው ሠራሽ አስተውሎት/Artificial Intelligence (AI) ላይ የተመሠረተ በአሁናዊና የወደፊት የአየረ ንብረት የወባ ክስተት ትንበያ የትብብር ፕሮጀክትን አስመልክቶ ከሚመለከታቸው ባለድርሻዎች ጋር ጥቅምት 14/2018 ዓ/ም ምክክር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ላይ የተመሠረተ የወባ ክስተት ትንበያ የትብብር ፕሮጀክትን አስመልክቶ ምክክር ተካሄደ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሥነ-ደዌ (Pathology) ምርመራ አገልግሎት ጀመረ

Details
Wed, 29 October 2025 6:09 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ካንሰርን ጨምሮ ሌሎች በሽታዎችን መመርመር የሚያስቸል የሥነ-ደዌ (Pathology) ምርመራ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሥነ-ደዌ (Pathology) ምርመራ አገልግሎት ጀመረ

  1. በሳውላ ካምፓስ በሪፎርም አጀንዳዎችና የ2018 ዓ/ም የመማር ማስተማር ሂደትን አስመልክቶ ውይይት ተካሄደ
  2. AMU, along with Others Holds Camera Trapping Techniques Workshop
  3. AMU’s Dr. Addisu Fekadu Wins 19th Japan Award for Young Agricultural Researchers
  4. AMU, Save Foods - Redefining Freshness Company Sign a Collaborative Agreement to Combat Post-Harvest Loss in Ethiopia

Page 4 of 540

  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap