አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 9ውን ሳይንስ ለዘላቂ ልማት ዐውደ ጥናት ከመጋቢት 01-02/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ በዐውደ ጥናቱ 22 ዩኒቨርሲቲዎች የተሳተፉ ሲሆን በግብርና፣ ጤና እና የተፈጥሮ ሳይንስ መስኮች የተሠሩ 45 ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University’s College of Medicine and Health Sciences in collaboration with Lund University and KNCV - Tuberculosis Foundation, Netherlands offered 5-day training on complex interventions of pediatric healthcare with a due focus on children and adolescents with long-term illness in Ethiopia, from February 27 to March 03, 2023. Click here to see more Pictures.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማእከል ለዩኒቨርሲቲው መደበኛ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ/Entrepreneurship/ ሥልጠና የካቲት 24/2015 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

ወ/ሮ እታገኝ ጓሉ ከአባታቸው ከአቶ ጓሉ ገብሬ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ወጋየሁ ጓሉ በቀድሞ ወሎ ክፍለ ሀገር በወልድያ ከተማ የካቲት 16/1974 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹የምሁራን ሚና ለሀገራዊ መግባባት›› በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ የሥራ ኃላፊዎችና ተማሪዎች በተገኙበት የካቲት 25/2015 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ