- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ STEM ሥልጠና ማዕከል በአርባ ምንጭና አካባቢዉ ከሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመጡ 131 የ9ኛና 10ኛ ክፍል ተማሪዎች በሮቦቲክስ ቴክኖሎጂና በሌሎች ሣይንስ ትምህርት ዘርፎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ የተግባር ሥልጠና ከጥር 26- 30/2018 ዓ.ም ድረስ ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለ9ኛና 10ኛ ክፍል ተማሪዎች በሮቦቲክስ ቴክኖሎጂና በሌሎች በሳይንስ ትምህርት ዘርፎች ላይ የተግባር ሥልጠና ተሰጠ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ከውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና <<Czech Geological Survey (CGS)>> ከተሰኘ የምርምር ተቋም ጋር በመተባበር "Techniques of Quantifying Groundwater Resources" በተሰኘ ርእሰ ከጥር 25/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት የቆየ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: "Techniques of Quantifying Groundwater Resources" በሚል ርእስ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጥር 29/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን 13ኛውን ዓመታዊ የምርምር እና ኅትመት ወርክሾፕ አጠናቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
Arba Minch University (AMU) and Ethiopia Transforming Agriculture (ETA) held a two day multi-stakeholders workshop on enset processing and its way forward at Haile Resort – Arba Minch, on February 05, 2026. Ministry of Agriculture (MoA), Ethiopia Transforming Agriculture (ETA), Intellectual Property Authority (IPA), Ethiopian Standards Agency (ESA), Ethiopian Food and Drug Administration (EFDA), Ethiopian Conformity Assessment Enterprise (ECAE) and other invited institutions graced the meeting. Click here to see more photos.
- Details
Arba Minch University (AMU) and a United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR) and the Action for Social Development and Environmental Protection Organization (ASDEPO) team held a collaborative discussion on the provision of legal services in South Ethiopia Region, particularly in Konso Karate, Konso Kolme, Ale, Gardula, Dasanech, and other sites. The discussion took place at AMU Main Campus on February 02, 2026. Click here to see more photos.
Read more: AMU, UNHCR, ASDEPO Team Hold Collaborative Discussion





