- Details
በ‹‹Computing and Software Engineering›› ፋከልቲ ለተመደቡ አዲስ የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ አቀባበልና የ‹‹Computing and Software Engineering Club/ CaSE Club/ ትውውቅ መርሃ ግብር የካቲት 13/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹Computing and Software Engineering›› ፋከልቲ አዲስ ለተመደቡ ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ ፕሮግራም አካሄደ
- Details
Arba Minch University Senate promoted five academic staff of College of Natural and Computational Sciences to Associate Professorship Academic Rank position on February 22/2024. Click here to see more photos.
Read more: AMU Senate Promotes Five Staff to Associate Professorship Academic Rank Position
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በዘንድሮው ዓመት የሚያስመርቃቸው የሕክምና ዶክተሮች ሀገር አቀፉን የመውጫ ፈተና መቶ በመቶ ማለፍ ችለዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር ዓለማየሁ ጩፋሞ በተገኘው ውጤት የተሰማቸውን ደስታ በዩኒቨርሲቲው ስም እየገለጹ ለተመራቂ የሕክምና ዶክተሮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
- Details
በውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፍ እየተከናወኑ ያሉ ሦስት ፕሮጀክቶች የደረሱበት ደረጃ የመጀመሪያ ዙር ግምገማ የካቲት 08/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶች ግምገማ ተካሄደ
- Details
የጋሞ ዞን ኢንቨስትመንትና ኢንደስትሪ መምሪያ የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ ስፍራን/Buffer Zone/ መልሶ ለማልማትና ለመጠበቅ የሚያስችል 1.65 ሄክታር ተጨማሪ መሬት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ /AMU-IUC/፣ ጋንታ አባ እና ባይራ ለተሰኙ ማኅበራት የካቲት 08/2016 ዓ/ም አስረክቧል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ ስፍራን መልሶ ለማልማት የሚያስችል 1.65 ሄክታር ተጨማሪ መሬት ለዩኒቨርሲቲው ተሰጠ