- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በራስ ገዝ (Autonomous) አስተዳደር ራሱን ለማስተዳደር እያከናወነ ባለው እንቅስቃሴና ተቋሙ በሚገኝበት አሁናዊ ደረጃ ዙሪያ ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች በተገኙበት ከዩኒቨርሲቲው የካውንስል አባላት ጋር መጋቢት 8/2015 ዓ/ም ውይይት ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ::
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ራሱን ማስተዳደር እስኪችል አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ለጫሞ ካምፓስ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበልና የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የ3ኛ እና 4ኛ ዓመት ሴት ተማሪዎች የማበረታቻ መርሃ ግብር መጋቢት 7/2015 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለጫሞ ካምፓስ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል ተደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድ/ማስ/ጽ/ቤት በሸክላ ሥራና በእንጨት ለቀማ የሚተዳደሩ የማኅበረሰብ ክፍሎችን ገቢ በማሳደግ አኗኗር ማሻሻል የሚያስችሉ ሁለት ግራንድ ፕሮጀክቶችን ባለድርሻ አካላት በተገኙበት መጋቢት 8/2015 ዓ/ም በይፋ ሥራ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስ/ጽ/ቤት ሁለት ግራንድ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር አካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንስሳትና ዓሳ ሀብት ምርምር ማእከል ሳሶ ብሮይለር ብሪድ/Saso Broiler Breed/ ዝርያ ያላቸው ሁለት ሺህ ጫጩቶችን በግዥ በማስመጣት ያስጀመረው የዶሮ እርባታ ጣቢያ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እና የማእከሉ ተመራማሪዎች በተገኙበት መጋቢት 7/2015 ዓ/ም ተጎብኝቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጋር በመተባበር በገጠር መሬት አዋጅና ይርጋ ዙሪያ በጋሞ ዞን፣ በዞኑ ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች ለሚገኙ የፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶችና ዳኞች መጋቢት 09/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶ ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በገጠር መሬት አዋጅና ይርጋ ዙሪያ ለፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶችና ዳኞች ሥልጠና ሰጠ