በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ የሥራ ባልደረባ የነበሩት ኢንጂነር ፍቃዱ ፈጠነ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከቀድሞ አርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአሁኑ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀይድሮሊክ ምኅንድስና ሐምሌ 5/1995 ዓ/ም እና የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀይድሮሊክና ፓወር ኢንጂነርንግ ኅዳር 10/2001 ዓ/ም አግኝተዋል፡፡

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በእንስሳት ሳይንስ ትምህርት ክፍል በእንስሳት ሥነ-ምግብ/Animal Nutrition/ ትምህርት ፕሮግራም የ3ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ከበደ ገልገሎ የምርምር ሥራውን መስከረም 15/2016 ዓ/ም የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት አቅርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላት በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Professor Teshome Yirgu Bayu was born on 27/8/1961 GC. He is a full professor in Land Resource Management in the Department of Geography and Environmental Studies, College of Social Science and Humanities at Arba Minch University. He received his Ph.D. in Environmental Geography from Andhra University, India; M.Sc. in Land Resource Management and MSc. in Geography and Environmental Studies from Addis Ababa University. He also obtained Advanced Training in GIS and Remote Sensing Techniques, Diploma in Law, Higher Diploma in Teaching Geography in Higher learning Institutes and Certificate in school management and leadership.

Professor Paulos Taddesse Shibeshi was born on September 21, 1971 GC. He is a full professor in physics in the Department of Physics, College of Natural and Computation Science at Arba Minch University. He received his Ph.D. in physics from Andhra University, India; M.Sc. in Physics from Addis Ababa University, B.Ed. in Physics from Alemaya University, and Diploma in Physics from Bahrdar Teachers College, Addis Ababa University.