- Details
የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ማዕከል ማስ/ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በከተማው ከሚገኙ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያዎች ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራ፣ ሕክምና አሰጣጥ፣ ቁጥጥርና መከላከል አዳዲስ አሠራሮች ዙሪያ ከመጋቢት 1-3/2015 ዓ/ም ድረስ የቆየ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ከአርባ ምንጭ ከተማ ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና አሰጣጥ አዳዲስ አሠራሮች ላይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
ወ/ሪት ፀሐይ በጆ በርሶ ከአባታቸው ከአቶ በጆ በርሶ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አየለች ወ/ሥላሴ በጋሞ አውራጃ አርባ ምንጭ ከተማ ጥር 21/1970 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
- Details
Arba Minch University hosted the 9th national research symposium on “Science for Sustainable Development” from 10th to 11th March, 2023. Click here to see pictures.
Read more: AMU hosts 9th National Symposium on Science for Sustainable Development
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር በዲታ ወረዳ ዛላ ከተማ ለሚገኙ ወጣት አደረጃጀት አመራርና ለኢንተርፕራይዝ አካላት የአመራርነት እንዲሁም ለቱሪዝም ባለሙያዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ማልማትና አስተዳደር ዙሪያ የካቲት 24/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአመራርነት እና የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ማልማትና ማስተዳደር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ት/ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ለመምህራን በሥራ ተነሳሽነት፣ ምዘናና ሥነ ልቦናዊ ዝግጁነት እንዲሁም ለተማሪዎች በጊዜ አጠቃቀም፣ የጓደኛ ግፊት፣ ከዕድሜ ጋር የተያያዙ ለውጦችና የፈተና አወሳሰድ ክሂሎት በመሰሳሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የካቲት 25/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ