የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ማዕከል ማስ/ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በከተማው ከሚገኙ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያዎች ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራ፣  ሕክምና አሰጣጥ፣ ቁጥጥርና መከላከል አዳዲስ አሠራሮች ዙሪያ ከመጋቢት 1-3/2015 ዓ/ም ድረስ የቆየ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

ወ/ሪት ፀሐይ በጆ በርሶ ከአባታቸው ከአቶ በጆ በርሶ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አየለች ወ/ሥላሴ በጋሞ አውራጃ አርባ ምንጭ ከተማ ጥር 21/1970 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

Arba Minch University hosted the 9th national research symposium on “Science for Sustainable Development” from 10th to 11th March, 2023. Click here to see pictures.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር በዲታ ወረዳ ዛላ ከተማ ለሚገኙ ወጣት አደረጃጀት አመራርና ለኢንተርፕራይዝ አካላት የአመራርነት እንዲሁም ለቱሪዝም ባለሙያዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ማልማትና አስተዳደር ዙሪያ የካቲት 24/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ት/ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ለመምህራን በሥራ ተነሳሽነት፣ ምዘናና ሥነ ልቦናዊ ዝግጁነት እንዲሁም ለተማሪዎች በጊዜ አጠቃቀም፣ የጓደኛ ግፊት፣ ከዕድሜ ጋር የተያያዙ ለውጦችና የፈተና አወሳሰድ ክሂሎት በመሰሳሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የካቲት 25/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ