- Details
Arba Minch University hosted the official launch of USAID's five-year program aimed at reducing the impact of disasters on communities across Ethiopia at the university's Abaya Campus, on October 15, 2024.Click here to see more photos.
Read more: Arba Minch University Hosts USAID’s 5-Year Program Launch on Disaster Impact Reduction
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት በጋሞ ዞን ቦረዳ ወረዳ ለሚገኙ የወረዳና ማኅበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ የሴቶችና ሕጻናት ጉዳይ ጽ/ቤት፣ ወንጀል መርማሪ ፖሊሶች፣ የመሬት ዴስክና ከሌሎች ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የተወጣጡ ባለሙያዎች በአዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመሬት ዴስክ አዋጅ፣ በሴቶች ጥቃትና ጾታዊ ትንኮሳ እንዲሁም የማኅበራዊ ፍርድ ቤቶች ሥልጣንና ተግባር ዙሪያ ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት በቦረዳ ወረዳ ለሚገኙ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጠ
- Details
ኃይሌ ሪዞርት አርባ ምንጭ የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች ጥቅምት 1/2017 ዓ/ም የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ሴት ተማሪዎች የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ ተደረገ
- Details
የ3ኛ ዓመት የፋርማሲ ተማሪ ለሆነችው ተማሪ ሜሮን ካፒታ ሕክምና በተለያዩ መንገዶች ያሰባሰበውን 416,927.45 ብር (አራት መቶ ዐሥራ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ሰባት ብር ከ45 ሳንቲም) ድጋፍ ማድረጉን የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ጥቅምት 01/2017 ዓ/ም አስታውቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ለተማሪ ሜሮን ካፒታ ሕክምና ከአራት መቶ ሺህ ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ
- Details
Arba Minch University (AMU), hosted the Second International Enset Symposium under the theme "Towards Global Food and Nutrition Security" from October 11-12, 2024.Click here to see more photos.
Read more: AMU successfully hosted the 2nd International Enset Symposium