
- Details
Arba Minch University (AMU) held Editorial Board Meeting convened by the Publication, Documentation, and Dissemination Directorate under the auspices of the Vice President for Research and Cooperation, on July 29, 2025 at Senate Hall. This significant gathering aimed to assess the performance of existing journals, strategize for the upcoming 2025/26, and bolster the university's publication framework to foster impactful research and development. Click here to see more photos.
Read more: AMU Holds Editorial Board Meeting to Advance Journal Accreditation and Research Impact

- Details
AMU-IUC project hosts two-day training aimed at equipping key stakeholders on baseline survey 2025 for Lake Chamo rehabilitation. The event took place from August 4-5, 2025, at the AMU-IUC Meeting Hall; over 60 trainees participated including development agents, agricultural officers, data collectors, researchers, and representatives from ten districts in the Gamo Zone of South Ethiopia Regional State. Click here to see more photos.

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውኃ ሀብት ምርምር ማዕከል አሜሪካ ከሚገኘው "WSSC" የተሰኘ ተቋም ጋር በመተባበር ከሐምሌ 28-29/2017 ዓ/ም "Understanding and Managing Disinfection Byproducts (DBPS) in Drinking Water" በሚል ርእስ ዓለም አቀፍ የንጹሕ መጠጥ ውኃ አጠባበቅ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዓለም አቀፍ የንጹሕ መጠጥ ውኃ አጠባበቅ ስታንደርድ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት 2ኛ ዙር ሀገራዊ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት መርሐ ግብር የአቅም ማጎልበቻ የአሠልጣኞች ሥልጠና ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 2ኛ ዙር ሀገራዊ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት መርሐ ግብር የአቅም ማጎልበቻ የአሠልጣኞች ሥልጠና በይፋ ተጀመረ

- Details
የዩኒቨርሲቲው ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በኮሌጁ የሚገኙ አራት የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ የውስጥ ግምገማ ሐምሌ 22/2017 ዓ/ም አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ የውስጥ ግምገማ አካሄደ