- Details
ሳውላ (ሰኔ 21/2018 ዓ.ም) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 121 የ9ኛ ባች ተማሪዎቹን ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ መካከል 109ኙ በመጀመሪያ ዲግሪ መርሐ ግብር የተመረቁ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 12 ተማሪዎች ደግሞ በማስተርስ ፕሮግራም ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ናቸው። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ 121 ተማሪዎችን በ9ኛ ዙር በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ
- Details
Arba Minch University (AMU) held its 39th Convocation Ceremony on June 27, 2026, at Abaya Campus Auditorium. Degrees were awarded to 1,462 graduates, comprising 1,263 undergraduate and 199 master's and PhD graduates. The ceremony brought together senior government officials, members of the University Administrative Board, University leaders, staff, graduates, families, alumni, and invited guests to celebrate the graduates' academic achievements. Click here to see more photos.
Read more: Arba Minch University (AMU) Holds 39th Convocation Ceremony
- Details
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ እና ድኅረ ምረቃ የትምህርት መርሐግብሮች ያሠለጠናቸውን 1263 የቅድመ እና 199 የድኅረ ምረቃ በአጠቃላይ 1462 ተማሪዎችን ዛሬ ሰኔ 20/2018 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ የዕለቱ የክብር እንግዳ የኢፌዴሪ የማዕድን ሚንስትር እና የዩኒቨርሲቲው ቦርድ ሰብሳቢ ኢ/ር ሀብታሙ ተገኝ በቁልፍ መልእክታቸው አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገሪቱ ካሉ ግንባር ቀደም ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ መሆኑንና በአሁኑ ጊዜም በተለያዩ የምርምር፣ የማኅበረሰብ አገልግሎት እና ራስን በራስ የማስተዳደር (Self-Autonomous) መዋቅራዊ ሥራዎች ላይ ውጤታማ በሆነ መንገድ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 39ኛ ባች ተማሪዎች አስመረቀ
- Details
Arba Minch University Water Technology Institute (AWTI) hosted the kick-off workshop of the Accelerating the Adoption of Water Retention, Recharge, and Reuse (ACCEL-3R) Project and a stakeholder engagement forum on June 22, 2026, at its Main Campus. The project promotes the 3R approach: retention, recharge, and reuse of water resources to improve soil moisture management, strengthen drought resilience, enhance agricultural productivity, and contribute to food and water security. Click here to see more photos.
Read more: AMU Hosts ACCEL-3R Project Kick-off Workshop and Stakeholder Engagement Forum
- AMU and EMI Designated as WMO Regional Training Centers; Senior Officials Hail the Milestone Achievement
- AMU, MoA and GOPA Install Innovative PASS Technology to Monitor Gully Erosion in Lake Chamo Watershed
- AMU Hosts Water Productivity in Practice Knowledge and Action Network Workshop
- AMU, AICS Launch SMART WASH Project to Enhance Water Infrastructure Management and Food Security in Ethiopia

