- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአይ ዩ ሲ ፕሮጀክት ንዑስ ፕሮጀክት 5 ከጋሞ ዞን ሰባት ወረዳዎች ለተወጣጡ 50 የሚሆኑ ሞዴል አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች እንሰትና ወተት እንዲሁም የእንስሳት መኖን በማሻሻል ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ያለመ "Innovative Strategies To Boost Enset Productivity And Strengthen Dairy Feed Security In Gamo Zone" በሚል ርእሰ የተዘጋጀ የአሠልጣኞች ሥልጠና ከጥር 20- 22/2018 ዓ/ም ድረስ በዩኒቨርሲቲው ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ከጋሞ ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ ሞዴል አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹Horizon Europe Africa Initiative›› እና ‹‹Euraxess›› ጋር በመጣመር የአውሮፓ ኅብረት የምርምር ድጋፍ ዕድሎችንና ትስስሮችን አስመልክቶ ለተመራማሪዎች ተግባራዊ ግንዛቤ በማስጨበጥ የምርምር አቅምን ለማጎልበትና የፈንድ ዕድሎችን ለማሰስ ያለመ የ‹Horizon Europe› የመረጃ ቀን እና ግራንት አጻጻፍ ወርክሾፕ ጥር 19/2018 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የ‹Horizon Europe› የመረጃ ቀን እና ግራንት አጻጻፍ ወርክሾፕ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
AMU is pleased to announce that it has been selected as an NGAT Center and will host the NGAT examination at AMU during January/February 2026.
Accordingly, all applicants who have registered for the NGAT examination and NGAT tutorial at AMU are hereby informed that the official registration and collection of username details will take place as per the schedule below:
Read more: TOP URGENT NOTICE: NGAT REGISTRATION AND COLLECTION OF USERNAME DETAILS
- Details
Arba Minch University (AMU), in collaboration with the International Center for Genetic Engineering and Biotechnology (ICGEB) and Italy’s Ministry of Foreign Affairs and International Cooperation, held a BiotechNet Project II awareness workshop at AMU’s Abaya Campus on January 26, 2026. Click here to see more photos.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ አስተዳደር ፕሮጀክት ጽ/ቤት ዩኒቨርሲቲውን ራስ ገዝ ተቋም ለማድረግ የሚያስችሉ አስፈላጊ ሥራዎችን በትኩረት እያከናወነ መሆኑን የሥራ ሪፖርቱን ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ባቀረበበት ወቅት ገልጿል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲውን ራስ ገዝ ተቋም ለማድረግ አስፈላጊ ቅደመ ዝግጅቶች እየተካሄዱ መሆኑ ተገለጸ





