- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር፣ ከትምህርት ሚኒስቴር እንዲሁም ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ስፖርት ቢሮና ከጋሞ ዞን ባህልና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የክልሉን ቋንቋዎች ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ጋር ማስተሳሰር ያለመ ለቋንቋ ተመራማሪዎች እና ባለሙያዎች ከሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቀቀ። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ቋንቋዎችን ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ጋር ለማስተሳሰር ያለመ የመጀመሪያ ዙር የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዓለም አቀፉ LM International ድርጅት ጋር በመተባበር በቦረና ዞን ሲያካሂድ የቆየውን "የገጸ-ምድርና የከርሰ-ምድር ውሃ አቅም እና ጥራት ጥናት" (Study of Surface and Groundwater Potential and Quality) የግምገማ አውደ ጥናት ሚያዝያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም አካሂዷል። በመድረኩ ላይ የጥናቱን ሂደትና ግኝቶች የሚገመግሙ ባለድርሻ አካላትና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም (KPI) ሪፖርት ዙሪያ ሰፊ ውይይት ሚያዝያ 29/2018 ዓ.ም አካሂደዋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የዶክትሬት ዲግሪ (PhD) ተመራቂ መምህራንን ለመቀበል እና በዶክትሬት ፕሮግራሞች መልካም አጋጣሚዎችና ተግዳሮቶች ላይ ለመወያየት ያለመ 5ኛውን "Doctoral Day" ዛሬ ሚያዝያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው አክብሯል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
Arba Minch University (AMU) hosted the 7th International Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development at its Main Campus on May 08, 2026. The conference brought together scholars, researchers, and professionals to deliberate on innovative solutions and emerging challenges in engineering and technology for sustainable development. During the event, a total of 14 research papers were presented and extensively discussed, while presenters received certificates of recognition for their academic contributions. Click here to see more photos.
- AMU Marks 5th Doctoral Day, Honors Outstanding PhD Students and Supervisors
- AWTI Holds Farmers’ Workshop on Enhancing Productivity through Small-Scale Irrigation
- Arba Minch University (AMU) Delegation Visits Belgian Universities to Strengthen Strategic AMU-IUC Partnerships
- AMU Hosts 12th International Symposium on Science for Sustainable Development
