- Details
በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ‹‹Water Resource and Irrigation Engineering›› ፋከልቲ በ‹‹Irrigation and Drainage Engineering›› ትምህርት ፕሮግራም ላላፉት አምስት ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር አበራ ሽጉጤ የምርምር ሥራውን ነሐሴ 26/2015 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች በተገኙበት አቅርቧል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
አቶ ታምራት ኃይሌ ከአባታቸው ከአቶ ኃይሌ ገበየሁ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ወላንሳ ተፈራ በቀድሞው ወሎ ክፍለ ሀገር ተንታ አካባቢ ሚያዝያ 10/1980 ዓ.ም ተወለዱ፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከ“Jhpiego Ethiopia Health Workforce Improvement Program” ጋር በመተባበር በደቡብ ኢትዮጵያ ለሚገኙ አምስት የጤና ሳይንስ ፕሮግራም ያሏቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፡- አርባ ምንጭ፣ ሀዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ዋቸሞና ወልቂጤ እንዲሁም የአርባ ምንጭ እና ፋርማ የጤና ሳይንስ ኮሌጆች ዓመታዊ የጤና ሳይንስ ትምህርት ጥራት ግምገማ ከነሐሴ 26-27/2015 ዓ/ም ድረስ አካሂዷል፡፡ ተጫማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጃፓይጎ ኢትዮጵያ /Jhpiego Ethiopia/ ጋር በመተባበር ዓመታዊ የጤና ሳይንስ ትምህርት ጥራት ግምገማ አካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ለሚገኙ ነርሶች፣ ጤና መኮንኖች፣ ሐኪሞችና የላቦራቶሪ ባለሙያዎች በቁንጭር (Cutaneous Leishmaniasis)ና ሌሎች የቆዳ በሽታዎች ዙሪያ ከነሐሴ 24/2015 ዓ/ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋሞ ዞን ለሚገኙ ጤና ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው
- Details
በ2012 እና 2013 የትምህርት ዘመን ባጋጠመን የኮቪድ-19 (ኮሮና ቫይረስ) ወረርሽን ምክንያት መደበኛ የትምህርት ካላንደር መዛባቱ ይታወቃል፡፡ በወረርሽኙ ምክንያት የተከሰተውን የትምህርት ጊዜ ብክነት በማስተካከል ላይ የምንገኝ በመሆኑ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2013 ባች (3ኛ ዓመት ቅድመ ምረቃ) ተማሪዎች ቅበላ፣ ምዝገባ እና ትምህርት የሚጀመርበት ቀን በልዩ ሁኔታ በጊዜ እንዲሆን ተወስኗል፡፡