- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለNGAT ቱቶሪያል የተመዘገባችሁ በሙሉ
የNGAT ሥልጠና የሚሰጠው መስከረም 30 (አርብ) አና ጥቅምት 1 (ቅዳሜ)/ 2018 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ሕንጻ ሴሚናር ክፍል እንዲሁም ለሳውላ ማዕከል አመልካቾች በሳውላ ካምፓስ ስለሚሰጥ በተገለጸው ቀን ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በመገኘት ሥልጣናውን እንድትወስዱ እናስታውቃለን፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከዩኒቨርሲቲው አካዳሚክና አስተዳደር ሠራተኞች ጋር በዩኒቨርሲቲው የሪፎርም አጀንዳዎችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ መስከረም 27/2018 ዓ/ም ውይይት አካሂደዋል፡፡ በመንግሥት ለዩኒቨርሲቲው የተሰጡ የሪፎርም አጀንዳዎች ዙሪያ እየተሠሩ የሚገኙ ሥራዎች፣ ዩኒቨርሲቲው ከሪፎርም አጀንዳዎች አንጻር አሁን ያለበት ደረጃና የወደፊት የትኩረት አቅጣጫዎች የውይይቱ ዋነኛ አጀንዳዎች ናቸው።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በዩኒቨርሲቲው የሪፎርም አጀንዳዎችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሔደ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት አዘጋጅነት መስከረም 22/2018 ዓ/ም የአስተዳደር ሠራተኞች ፎረም ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Arba Minch University (AMU) marks “Project and Publication Day” celebration under the theme "Celebrating Achievements in Research, Projects and Publications" to bolster research culture in AMU on October 4, 2025; the event served to recognize accomplishments and strategize for a more robust research future. Click here to see more photos.
Read more: AMU Celebrates “Project and Publication Day” to Bolster Research Culture
- ዩኒቨርሲቲው በፕሮጀክት እና የምርምር ኅትመት ዙሪያ ውይይትና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ
- FAO Delegation Visits Arba Minch University (AMU) to Explore Collaboration on Enset Value Chain Development
- AMU Convenes in Major Summit to Revitalize Postgraduate Education
- ተላላፊ የሆነ የዝሆኔ በሽታ ማጥፊያ የማኅበረሰብ አቀፍ መድኃኒት እደላን አስመልክቶ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የባለድርሻ አካላት የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ