• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Conference
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
CallforPaper-3.jpeg
Final Ensent3 call.jpg
watercover.jpg
previous arrow
next arrow

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የ39ኛው ዙር ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ሰኔ 20 ቀን በአርባ ምንጭ እና ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በሳውላ ካምፓስ በድምቀት ይካሄዳል

Details
Sat, 20 June 2026 10:36 am

በዘንድሮው 39ኛ ዙር የምረቃ መርሃ-ግብር ላይ በሕክምና (Medicine) ጨምሮ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ (First Degree)፣ በሁለተኛ ዲግሪ (Masters) እና በዶክትሬት ዲግሪ (PhD) ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ይመረቃሉ።

 

ዩኒቨርሲቲው የተመራቂ ተማሪዎችን የስኬት ጉዞ ለመዘከርና ታላቁን የምረቃ በዓል በታቀደው መሠረት ለማካሄድ የሚያስችሉትን አስፈላጊ የቅድመ-ዝግጅት ሥራዎች እያጠናቀቀ ይገኛል።   በዕለቱም የተመራቂ ቤተሰቦች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶችና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በተገኙበት ደማቅ ሥነ-ሥርዓት እንደሚከናወን ይጠበቃል።

 

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፤ ለመላው ተመራቂዎች፣ ለተመራቂ ቤተሰቦችና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ! እያለ መልካም የምረቃ በዓል እንዲሆንላችሁ ይመኛል!

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የ39ኛው ዙር ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ሰኔ 20 ቀን በአርባ ምንጭ እና ሰኔ 21 ቀን 2018...

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር በድንበር ተሻጋሪ ፍልሰትና አየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ የምክክር መድረክ አካሄደ

Details
Sat, 20 June 2026 10:32 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጀርመን ዓለም አቀፍ ትብብር ድርጅት (GIZ) እና ከሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር በደቡብ ኦሞ - ቱርካና ድንበር ተሻጋሪ ቀጠና የሚታዩ የፍልሰት፣ የአየር ንብረት ለውጥ፣ የግጭት ቅነሳ እና የሰዎች ዝውውር ችግሮች ላይ ያተኮረ የምርምር ማረጋገጫ (Validation) ወርክሾፕ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በኃይሌ ሪዞርት አካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር በድንበር ተሻጋሪ ፍልሰትና አየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ የምክክር መድረክ አካሄደ

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የገጠር ነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ያለመው የ"ሺ-ፈራ (ሞሪንጋ)" ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ

Details
Fri, 19 June 2026 2:14 pm

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የምግብ ዋስትናን ለማሻሻል፣ የገጠር ነዋሪዎችን የኑሮ ደረጃ ከፍ ለማድረግ፣ ሴቶችን በምጣኔ ሀብት (ኢኮኖሚ) ለማብቃት እና የአየር ንብረት ለውጥን የመቋቋም አቅምን ለመገንባት ያለመው ታላቅ የግብርና ልማት ፕሮጀክት በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደ የምክክር መድረክ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ሥራ ጀምሯል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የገጠር ነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ያለመው የ"ሺ-ፈራ (ሞሪንጋ)" ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ

Dr. Lawrence Banks Delivers High-Level Scientific Seminar at Arba Minch University

Details
Fri, 19 June 2026 7:49 am

ARBA MINCH, ETHIOPIA – June 16, 2026 – Arba Minch University (AMU) hosted a high-level scientific seminar featuring Dr. Lawrence Banks, Director-General of the International Centre for Genetic Engineering and Biotechnology (ICGEB), bringing together university leaders, researchers, academic staff, postgraduate students, and grant beneficiaries to explore opportunities for international research collaboration, scientific mobility, and biotechnology innovation. Click here to see more photos.

Read more: Dr. Lawrence Banks Delivers High-Level Scientific Seminar at Arba Minch University

ICGEB Director-General Dr. Lawrence Banks Visits Arba Minch University and Enset Innovation Sites

Details
Fri, 19 June 2026 7:23 am

Dr. Lawrence Banks, Director-General of the International Centre for Genetic Engineering and Biotechnology, conducted a series of visits to research facilities and innovation sites at Arba Minch University from  June 14–15, 2026, as part of his official visit to Ethiopia, highlighting the achievements of the long-standing partnership between the two institutions in biotechnology research, innovation, and sustainable development. Click here to see more photos.

Read more: ICGEB Director-General Dr. Lawrence Banks Visits Arba Minch University and Enset Innovation Sites

  1. AMU Hosts Continental Workshop on Machine Learning, Optimization and Applications
  2. CALL FOR APPLICATIONS: SHORT COURSE TRAINING FOR PHD STUDENTS
  3. የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ (GERD) ንጋት ሃይቅ የውሃ ውስጥ የመሬት አቀማመጥ (Bathymetric Survey) የመጀመሪያ ምዕራፍ ካርታ ርክክብ በታላቅ ድምቀት ተከናወነ
  4. በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የቆየው የሁለት ወራት የአመራር ሥልጠና ተጠናቀቀ

Page 1 of 569

  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap