- Details
ቀደም ሲል አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጠቅላላ ሐኪም ለመቅጠር ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ/ም ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ተወዳዳሪዎች ያስመዘገቡት ውጤት ተገምግሞ ከዚህ በታች የማጠቃለያ ውጤት ተዘጋጅቷል፡፡
በዚህም መሠረት በውድድሩ አብላጫ ውጤት በማምጣት የተመረጣችሁ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሦስት የሥራ ቀናት ውስጥ በብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
ARBA MINCH UNIVERSITY
SCHOOL OF GRADUATE STUDIES
CALL FOR APPLICATIONS FOR POSTGRADUATE STUDIES
New and Returning Students
Arba Minch University (AMU) invites applications from qualified candidates for admission to its Master’s (Second Degree) and Doctor of Philosophy (PhD) (Third Degree) programs for the 2019 Ethiopian Academic Year (2026/27 G.C.), First Semester.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይና ርቀት ትምህርት ፕሮግራም ለ2019 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ በዴይ ታይም ኤክስቴንሽን፣ በማታ፣ በርቀትና በሳምንት መጨረሻ መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባ ምንጭ እና ሳውላ ማዕከል ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች (በምስሉ ላይ ይመልከቱ) ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡
- Details
Arba Minch University hereby announces that the 2019 Academic Year admission and registration schedule for returning undergraduate and postgraduate students in both regular and non-regular programs, as well as students eligible for readmission, has been finalized.
The schedule is as follows:
- Admission: Monday, September 21, 2026 G.C.
- Department Selection and Placement for Students Who Have Completed Their First Year Study: Monday and Tuesday, September 21-22, 2026 G.C.
- Registration: Tuesday and Wednesday, September 22-23, 2026 G.C.
- Commencement of Classes: Thursday, September 24, 2026 G.C.
Read more: NOTICE CALLING RETURNING STUDENTS FOR THE 2019 ACADEMIC YEAR
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን ነባር የቅድመ-ምረቃ እና ድህረ-ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች፣ እንድሁም ለመልሶ ቅበላ ብቁ ለሆናችሁ ተማሪዎች የመግቢያ፣ የምዝገባና የትምህርት መጀመሪያ መርሃ ግብር እንደሚከተለው እንዲሆን ወስኗል፡፡
- የመግቢያ ቀን፡ ሰኞ፣ መስከረም 11 ቀን 2019 ዓ.ም.
- የትምህርት ክፍል ምርጫ፡ የ1ኛ ዓመት ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ ተማሪዎች ሰኞና ማክሰኞ፣ መስከረም 11 እና 12 ቀን 2019 ዓ.ም.
- የምዝገባ ቀን፡ ማክሰኞና ረቡዕ፣ መስከረም 12 እና 13 ቀን 2019 ዓ.ም.
- የትምህርት መጀመሪያ ቀን፡ ሐሙስ፣ መስከረም 14 ቀን 2019 ዓ.ም.

