- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከኦክስፎርድ ብሩክስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር እንዲሁም በጀርመኑ "ገርዳ ሄንከል ፋውንዴሽን" (Gerda Henkel Foundation) በገኘው የገንዘብ ድጋፍ በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል የቤት ግንባታ ፕሮጀክት እያከናወነ ይገኛል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለመልሶ ለማቋቋም በኮንሶ ዞን እየተገነቡ ያሉ ቤቶች ተጎበኙ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከኮሪያ መንግስት የልማት ኤጀንሲ (KOICA) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ፣ ከኤስዲፖ (ASDEPO) እና ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተሰጥቷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በኮንሶ ዞን በጾታ ላይ የተመሰረተ ጥቃት መከላከልና የፍትህ ተደራሽነት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ
- Details
Arba Minch University (AMU), through the English Access Scholarship Program (Access), hosted a three-day Summer Camp for 36 students from four public secondary schools in Arba Minch Town from July 27-29/2026. Funded by the U.S. Embassy in Ethiopia, the program featured interactive sessions led by Ethiopian instructors, alongside cultural immersion activities that enriched students' global and local perspectives. Click here to see more photos.
Read more: AMU Access Program Hosts Three-Day Summer Camp for High School Students
- ለድኅረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
- ለ2019 ዓ.ም. ብሔራዊ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test – NGAT) የዝግጅት ቱቶሪያል ስልጠና ማስታወቂያ
- AMU-SIFA Team Conducts Field Visit to Enset Seedling Propagation and Processing Sites
- AMU-IUC Project Promotes Educational Awareness, Supports Students at Tegecha Primary School

