- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ፣ አፈጻጸምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ትናንት ነሐሴ 7/2018 ዓ.ም ሰፊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ምክትል ፕሬዝደንቶች፣ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና የሆስፒታሉ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሐኪሞች፣ የጤና ባለሙያዎች እንዲሁም የአስተዳደር ሠራተኞች ተሳትፈዋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሥራ እንቅስቃሴና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት ገደማ በሕክምና ትምህርት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት ዘርፍ አብሮት ለሰራውና የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከተው ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ታሪካዊ የምስጋና እና የእውቅና መርሃ ግብር ነሐሴ 7/2018 ዓ.ም አካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ታሪካዊ የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር አከናወነ
- Details
ARBA MINCH, Ethiopia – August 10, 2026 — The RUNRES Project has concluded its closing workshop in Arba Minch, marking seven years of international collaboration to develop circular bio-economy solutions that transform waste and agricultural resources into valuable products, create livelihoods, and strengthen sustainable food systems.Click here to see more photos.
Read more: RUNRES Project Partners Review Achievements and Future Opportunities at Closing Workshop
- Details
Arba Minch University–Institutional University Cooperation (AMU-IUC) Project, through its Transversal Institutional Sub-Project (TISP 7), successfully conducted a six-day International-Standard PhD Training on Methodological Rigor, Time Management, and Inclusive Research Practices from July 27 to August 1, 2026. The training equipped a new generation of Ethiopian researchers with advanced knowledge, practical skills, and international perspectives to conduct high-quality, impactful, and inclusive research. Click here to see more photos.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና በዓለም አቀፉ የጄኔቲክ ኢንጂነሪንግና ባዮቴክኖሎጂ ማዕከል (ICGEB) በጋራ የሚተገበረውና በጣሊያን መንግስት የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀሰው የባዮቡስት (BioBoost) ፕሮጀክት፤ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶርዜ ሆሎኦ ቀበሌ በዘመናዊ የእንሰት እርሾ እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ላይ ለአካባቢው አርሶ አደሮች፣ የግብርና ባለሙያዎችና የቀበሌ አመራሮች በተግባር የተደገፈ የአቅም ማጠናከሪያ ስልጠና ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም ሰጥቷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በዘመናዊ የእንሰት እርሾ እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ላይ ለእንሰት አምራች አርሶ አደሮች ሥልጠና ተሰጠ

