- Details
Arba Minch University (AMU), in collaboration with the South Ethiopia Regional State Tourism Bureau, Culture and Sports Bureau, and the Council of Nationalities, hosted the 9th International Symposium on Indigenous Knowledge Studies on March 28, 2026. The symposium brought together researchers from universities across Ethiopia and abroad, representing diverse fields including social sciences and humanities, arts, culture and heritage, healthcare management, pedagogical and behavioral sciences, and law. A total of eight research papers were presented and discussed, and certificates were awarded to presenters and partner institutions. Click here to see more photos.
- Details
Arba Minch University (AMU) hosted the 12th International Symposium on Research for Development at its Chamo Campus on March 27, 2026. The symposium brought together researchers from universities across Ethiopia and abroad, as well as participants from national and international institutes, representing fields such as social sciences and humanities, business and economics, pedagogical and behavioral sciences, and law. A total of 24 research papers were presented and discussed, and presenters were awarded certificates of recognition. Click here to see more photos.
Read more: AMU Hosts 12th International Symposium on Research for Development
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባሕልና ቋንቋ ምርምር ተቋም ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት፣ ከቱሪዝም ቢሮ እንዲሁም ከባህልና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 9ኛው ዓለም አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀት ሲምፖዚየም መጋቢት 19/2018 ዓ/ም ተካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 9ኛው ዓለም አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀት ሲምፖዚየም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 12ኛውን ምርምር ለልማት ዓለም አቀፍ ሲምፖዚዬም ዛሬ መጋቢት 18/2018 ዓ/ም በጫሞ ካምፓስ አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹Action for Social Development and Environmental Protection Organization/ASDEPO/ ጋር በመተባበር ‹‹Building Adaptive Resilience for People Affected by Conflict and Climate Crisis focusing on Youth›› በሚል ርእስ በግጭትና የአየር ጠባይ ቀውስ የተጎዱ ሰዎች በተለይም የወጣቶች የመቋቋም አቅምን መገንባት ላይ ያተኮረ የትብብር ፕሮጀክት መጋቢት 17/2018 ዓ/ም ይፋ አድርጓል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በትብብር ለመሥራት ያስችለው ዘንድም ከ‹‹ASDEPO›› እና ከክልሉ ፍትሕ ቢሮ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ሕግ ትምህርት ቤት በግጭትና የአየር ጠባይ ቀውስ የተጎዱ ሰዎች የመቋቋም አቅምን መገንባት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት አስጀመረ





