- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት፣ በኢትዮጵያ የሕክምና ተማሪዎች ማኅበር እና በሮትራክት ክለብ አርባ ምንጭ ቅርንጫፍ ትብብር ለዩኒቨርሲቲው ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪዎችና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ጥቅምት 29/2018 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራና ሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል እና በኢንተርፕረነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት (EDI) ትብብር ዓለም አቀፍ የኢንተርፕረነርሺፕ ሳምንትን በማስመልከት ጥቅምት 28/2018 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የኢንተርፕረነርሺፕ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመተባበር በጋሞና ጎፋ ዞኖች ተላላፊ ላልሆነ ዝሆኔ ሕክምና ተግዳሮት የሆነውን ቁርጭብት /Nodulectomy/ በቀዶ ጥገና ማስወገድ ላይ ትኩረቱን አድርጎ የሚሠራው ፕሮጀክት በርካቶችን ከእግር መቆረጥ፣ መገለል እና ከሌሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየታደገ መሆኑ ተገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በርካቶችን ከእግር መቆረጥ፣ መገለልና ከሌሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየታደገ የሚገኘው ፕሮጀክት
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ክፍል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከሦስት መቶ በላይ ለሚሆኑ ኢ-መደበኛ ተማሪዎች በ"e-SHE " ፕሮግራም ላይ ጥቅምት 29/2018 ዓ/ም በጫሞ ካምፓስ ኦረንቴሽን ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው ከሦስት መቶ በላይ ለሚሆኑ ኢ-መደበኛ ተማሪዎች በ‹‹e-SHE›› ፕሮግራም ዙሪያ ኦረንቴሽን ሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት በሥሩ ከሚገኙ ዳይሬክቶሬቶችና የሥራ ክፍሎች ጋር የ2018 ዓ/ም የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ፊርማ ሥነ ሥርዓት እንዲሁም የ2018 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ሪፖርትን በተመለከተ ከምርምር ካውንስል አባላት ጋር ጥቅምት 27/2018 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

