- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ የማኅበረሰብ ጉድኝት ተግባራትን ለማኅበረሰቡና ለባለድርሻዎች የሚያስተዋውቅበትና ለቀጣይ ዕቅዶች የጋራ አቅጣጫ የሚይዝበት ዓመታዊ የማኅበረሰብና የሳይንስ ቀን ለ9ኛ ጊዜ ከኅዳር 25 – 26/2018 ዓ/ም ይካሄዳል፡፡
በመርሐ ግብሩ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሳይንስ ዙሪያ የጥያቄና መልስ ውድድር፣ በወቅታዊ የሳይንስና የማኅበረሰብ ትብብር ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እና ኤግዚቢሽን እንዲሁም በየካምፓስ የተዘጋጁ የሳይንስ ፕሮግራሞች፣ የቤተ-ሙከራዎችና ወርክሾፖች ጉብኝት የሚደረግ ይሆናል፡፡
- Details
Arba Minch University is pleased to announce a call for proposals under the Special Female Research Project scheme. This initiative is designed to empower junior female researchers and instructors by providing them with dedicated funding and institutional support to pursue innovative research aligned with the university’s thematic priorities.
Read more: 📢 AMU Call for Proposals: Special Female Research Projects (2025/26)
- Details
በ2018 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላና ምዝገባ ሐሙስ እና ዓርብ ኅዳር 25 እና 26 ቀን 2018 ዓ/ም፣ ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ/ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡
Read more: ለአዲስ ገቢ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ
- Details
Project title: Data collection for improving enset cultivation using mobile application The project aims to strengthen the use of mobile application among enset growing farmers, to improve enset cultivation and post-harvest handling practices. To this end, information related to enset cultivation and postharvest handling practices will be loaded on the enset mobile app (already developed) and used for empowering farmers in digitizing enset cultivation practices and scaling up enset to non-enset growing regions in Ethiopia. Therefore, this initiative seeks committed PhD candidate who will gather information from the selected farmers and validates different modules of enset mobile application. By bridging the gap between traditional farming methods and modern science, digital technology could contribute to transforming enset cultivation and processing practices. This will help to equip farmers with the necessary knowledge and skill which would improve enset productivity, ultimately enhancing food security and economic resilience in these communities.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባህልና ቋንቋ ጥናት ተቋም በዙሪያው የሚገኙ ሕዝቦችን ባህልና ቋንቋ ለማልማት እና ለማስተዋወቅ በሥነ ጽሑፍ፣ ትወና፣ ሙዚቃ/ድምጻዊነት፣ የሙዚቃ መሣሪያ/ ቤዝ ጊታር፣ ሊድ ጊታር፣ ሳክስፎን፣ ኪቦርድ፣ ድራም፣ ዋሽንት፣ መስንቆ እና ክራር/ ተጫዋችነት፣ ውዝዋዜ/ዳንስ፣ ሰርከስ እና ሥዕል ዘርፎች ተሰጥኦ ያላቸውን በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እና ታዳጊዎች በመመልመል በባለሙያዎች ታግዘው ለሕዝብ እይታ እድል የሚያገኙበትን መድረክ ለመፍጠር ይፈልጋል፡፡

