• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-09-04_09-57-18.jpeg
previous arrow
next arrow

ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 11 November 2025 8:53 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት፣ በኢትዮጵያ የሕክምና ተማሪዎች ማኅበር እና በሮትራክት ክለብ አርባ ምንጭ ቅርንጫፍ ትብብር ለዩኒቨርሲቲው ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪዎችና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ጥቅምት 29/2018 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የኢንተርፕረነርሺፕ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 11 November 2025 8:47 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራና ሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል እና በኢንተርፕረነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት (EDI) ትብብር ዓለም አቀፍ የኢንተርፕረነርሺፕ ሳምንትን በማስመልከት ጥቅምት 28/2018 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የኢንተርፕረነርሺፕ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የኢንተርፕረነርሺፕ ሥልጠና ተሰጠ

በርካቶችን ከእግር መቆረጥ፣ መገለልና ከሌሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየታደገ የሚገኘው ፕሮጀክት

Details
Tue, 11 November 2025 8:42 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመተባበር በጋሞና ጎፋ ዞኖች ተላላፊ ላልሆነ ዝሆኔ ሕክምና ተግዳሮት የሆነውን ቁርጭብት /Nodulectomy/ በቀዶ ጥገና ማስወገድ ላይ ትኩረቱን አድርጎ የሚሠራው ፕሮጀክት በርካቶችን ከእግር መቆረጥ፣ መገለል እና ከሌሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየታደገ መሆኑ ተገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በርካቶችን ከእግር መቆረጥ፣ መገለልና ከሌሎች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየታደገ የሚገኘው ፕሮጀክት

ዩኒቨርሲቲው ከሦስት መቶ በላይ ለሚሆኑ ኢ-መደበኛ ተማሪዎች በ‹‹e-SHE›› ፕሮግራም ዙሪያ ኦረንቴሽን ሰጠ

Details
Tue, 11 November 2025 6:47 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ክፍል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት  ከሦስት መቶ በላይ ለሚሆኑ ኢ-መደበኛ ተማሪዎች በ"e-SHE " ፕሮግራም ላይ  ጥቅምት 29/2018 ዓ/ም በጫሞ ካምፓስ ኦረንቴሽን ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው ከሦስት መቶ በላይ ለሚሆኑ ኢ-መደበኛ ተማሪዎች በ‹‹e-SHE›› ፕሮግራም ዙሪያ ኦረንቴሽን ሰጠ

የምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት የ2018 ዓ/ም የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ፊርማና የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውይይት አካሄደ

Details
Tue, 11 November 2025 6:36 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት በሥሩ ከሚገኙ ዳይሬክቶሬቶችና የሥራ ክፍሎች ጋር የ2018 ዓ/ም የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ፊርማ ሥነ ሥርዓት እንዲሁም የ2018 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ሪፖርትን በተመለከተ ከምርምር ካውንስል አባላት ጋር ጥቅምት 27/2018 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት የ2018 ዓ/ም የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ፊርማና የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውይይት አካሄደ

  1. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተመራማሪዎች ማኅበር ምሥረታ ጉባኤ ተካሄደ
  2. በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ምግባር አምባሳደር ተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ
  3. የዩኒቨርሲቲው ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት የወላጆች ጉባኤ አካሄደ
  4. URGENT: Final Registration Notice for Postgraduate Studies

Page 1 of 542

  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap