- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ለሕክምና ባለሙያዎች የሚውሉ የበሽታ መከላከያ ቁሳቁሶች ድጋፍ ታኅሳስ 9/2018 ዓ/ም አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም መተዳደሪያ ደንብን በተመለከተ ታኅሣሥ 6/2018 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም መተዳደሪያ ደንብን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ
- Details
World Meteorological Organization (WMO) delegation reaches Arba Minch, AMU for an in-depth assessment visit. AMU Higher officials welcomed the delegation team from the Arba Minch International Airport. It’s learnt that the delegation team will have brief presentation of AMU-AWTi overview, presentation of an in-depth assessment of WMO delegates, field and laboratory visits and others which are on the card. Click here to see more photos.
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የአርባ ምንጭ ቃል ኪዳን ቤተሰብ ምሥረታ መርሐ ግብር ታኅሣሥ 03/2018 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአርባ ምንጭ ቃል ኪዳን ቤተሰብ ምሥረታ መርሐ ግብር ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 10ኛውን የማኅበረሰብ ጉድኝት ቀን ‹‹በተፈጠረው እድል ማኀበረሰባችንን እናገልግል›› በሚል መሪ ቃል ኀዳር 26/2018 ዓ/ም በተለያዩ መርሐ ግብሮች በዋናው ግቢ በድምቀት አክብሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

