- Details
A high-level delegation from the World Meteorological Organization (WMO) along with WMO regional representative from the Ethiopian Meteorological Institute paid an assessment visit to Arba Minch Technology Institute (AMiT), Arba Minch University (AMU) on Wednesday, December 17, 2025, to evaluate the University’s preparedness to host a WMO Regional Training Centre (RTC). The proposed Centre is aimed to train meteorological professionals from East Africa and beyond, strengthening regional capacity in meteorology, hydrology, and climate resilience, in collaboration with the Ethiopian Meteorological Institute. Click here to see more photos.
Read more: WMO Conducts Assessment Visit to AMU for Proposed Regional Meteorological Training Centre
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ለሕክምና ባለሙያዎች የሚውሉ የበሽታ መከላከያ ቁሳቁሶች ድጋፍ ታኅሳስ 9/2018 ዓ/ም አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም መተዳደሪያ ደንብን በተመለከተ ታኅሣሥ 6/2018 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም መተዳደሪያ ደንብን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ
- Details
World Meteorological Organization (WMO) delegation reaches Arba Minch, AMU for an in-depth assessment visit. AMU Higher officials welcomed the delegation team from the Arba Minch International Airport. It’s learnt that the delegation team will have brief presentation of AMU-AWTi overview, presentation of an in-depth assessment of WMO delegates, field and laboratory visits and others which are on the card. Click here to see more photos.
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የአርባ ምንጭ ቃል ኪዳን ቤተሰብ ምሥረታ መርሐ ግብር ታኅሣሥ 03/2018 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአርባ ምንጭ ቃል ኪዳን ቤተሰብ ምሥረታ መርሐ ግብር ተካሄደ

