- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በሳምንት መጨረሻ እና በተከታታይና ርቀት መርሃ ግብሮች ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፣ የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፣ የማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የሕግ ት/ቤት እንዲሁም የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና የሳውላ ካምፓስ ተማሪዎችን እንዲሁም በሁሉም ኮሌጆችና ፕሮግራሞች በ2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ሐሙስ ሐምሌ 13/2015 ዓ/ም በዋናው ግቢ አዲሱ አዳራሽ እና ዓርብ ሐምሌ 14/2015 ዓ/ም በሳውላ ካምፓስ በደማቅ ሁኔታ የሚያስመርቅ ይሆናል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቅድመና ድኅረ ምረቃ መርሃ ግብሮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ36ኛ ጊዜ ሊያስመርቅ ነው
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 7/2015 ዓ/ም ድረስ ሲሰጥ የነበረው የ2015 ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና/Exit –Exam/ በስኬት ተጠናቀቀ፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረው የ2015 ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በስኬት ተጠናቀቀ
- Details
‹‹ነገን ዛሬ እንትከል!›› በሚል መሪ ቃል 5ኛው ዙር ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐምሌ 10/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ ሁሉንም የዩኒቨርሲቲውንና የአካባቢውን ማኅበረሰብ በማሳተፍ ይጀመራል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 5ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሊካሄድ ነው
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ዐጸደ ሕፃናት ት/ቤት የወላጅ በዓል ሐምሌ 01/2015 ዓ/ም በድምቀት ተከብሯል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ዐጸደ ሕፃናት ት/ቤት የወላጅ በዓል ተከበረ
- Details
አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለ2015 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ የኮሚዩኒኬሽንና ኮምፒውተር ምኅንድስና ተማሪዎች እንዲሁም ለኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ምኅንድስና መምህራን ‹‹5G and 3GPP Radio Access Network and Evolution of 3Gpp Based Radio Access Network (RAN) for Mobile Communication›› በሚል ርእስ ሰኔ 29/2015 ዓ/ም ትምህርታዊ ሴሚናር አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለ2015 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች እና ለኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ምኅንድስና መምህራን ሴሚናር አካሄደ